2. ይህ አጠቃላይ ባልደረቦቻቸውን የተመለከተ ሲሆን አንሷሮችን (ረዳቶችን) ስለመውደድ
ነብያችን ع እንዲህ ብለዋል፤
آية الإيمان حب الأنصار وآية النفاق » : حديث أنس عن النبي صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم أنه قال
2
صحيح البخاري برقم ١٧ « بغض الأنصار
ከአነስ ኢብኑ ማሊክ የተዝገበው ሀዲስም እንዲህ ይላል «አንሷሮችን መውደድ የኢማን
ምልክት ነው፤ አንሷሮችን መጥላት ደግሞ የንፍቅና ምልክት ነው»3
“እነሱን ሙእሚን እንጂ አይወዳቸውም፤ ሙናፊቅ እንጅ አይጠላቸውም፤ እነሱን የወደዳቸውን
አላህ ወደደው፤ እነሱን የጠላቸውን ደግሞ አላህ ጠላው”4
የነብዩን ع ባልደረቦች መውደድ በዱንያ ህይወት ስኬታማ ያደርጋል። አላህ እንዲህ ይላል፦
( قال تعالى:{ومن يتولَّ اللَّه ور سولَه والَّذين آمنوا فَإِنَّ حزب اللَّه ه م الْغالبونَ } (المائدة : ٥٦
«አላህንና መልክተኛውን እነዚያንም ያመኑትን የሚወዳጅ ሰው (ከአላህ ጭፍሮች ይኾናል)፡፡
የአላህም ጭፍሮች እነርሱ አሸናፊዎች ናቸው፡፡» አል-ማዒዳህ 56
ታላቁ የቁርዓን ተንታኝ ኢብኑ ከሲር «አላህን፣ መልዕክተኛዉን ع እና ምዕመናንን ወዳጅ
የሚያደርግ ሁሉ በዱንያም ይሁን በአኼራ ስኬታማ ነው! የአላህንም እርዳታ ያገኛል» ብለዋል፡፡
ሰሀቦችን የሚወድ ሰው በወዲያኛው አለም ከነሱ ጋር የመሆን እድል አለው።
جاء رجل إلى رسول الله صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم فقال : يا رسول الله كيف » : عن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه قال
رواه مسلم برقم ٦١٦٨ «( تقول في رجل أحب قوما ولم يلحق م، فقال رسول الله ع: (المرء مع من أحب
አብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ባስተላለፉትት ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ ع ዘንድ አንድ ሰው ይመጣና
እንዲህ ይላቸዋል፤«የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ሰዎችን እየወደዳቸው ነገር ግን
(በደረጃው) እነርሱ ጋር ካልደረሰ እንዴት ነው?» የአላህ መልዕክተኛም ع የአላህ «ማንኛዉም
ሰው (በአኼራ ዱንያ ላይ) ከወደደው ጋር ነው» አሉት።5
أن رجلا سأل النبي صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم عن الساعة فقال : متى الساعة؟ فقال النبي صلى الله عليه وسلم : » عن أنس بن مالك رضي الله عنه
(وماذا أعددت لها) . قال : لا شيء إلا أني أحب الله ورسوله، فقَال النبي صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم : (أنت مع من أحببت) ، فقال أنس : فما فرحنا
بشيء فرحنا بقول النبي صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم أنت مع من أحببت. قال أنس:(فأنا أحب النبي صلَّى اللَّه علَيه وسلِّم وأبا بكر وعمر وأرجو أن أكون
رواه البخاري « معهم بحبي إياهم وإن لم أعمل بمثل أعمالهم
3 ቡኻሪ በቁጥር 17 ዘግበዉታል
4 ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል
5 ሙስሊም በቁጥር 6168 ዘግበውታል
4. 4
አል ኢማም አጠሀዊይ እንዲህ ብለዋል፤
ونحب أصحاب رسول الله صلى الله عليه وسلم، ولا نفرط في حب أحد منهم، ولا نتبرأ من أحد منهم. »
ونبغض من يبغضهم، وبغير الخير يذكرهم. ولا نذكرهم إلا بخير. وحبهم دين وإيمان وإحسان، وبغضهم
« كفر ونفاق وطغيان
“የነብዩን ባልደረቦች በመልካም እናወሳለን፣ ከሰሀቦች መካከል ከአንዳቸውም አንጥራራም፣
የሚጠላቸውን እና በመጥፎ የሚያነሳቸውን ሁሉ እንጠላለን፣ በመልካም እንጂ አንዳቸውንም
አናወሳም፣ እነርሱን መውደድ ዲን፣ኢማን እና ኢህሳን ነው፣ እነርሱን መጥላትም ኩፍር፣
ኒፋቅ እና ድንበር ማለፍ ነው።”11
በጥቅሉ፤ አህሉሱና ሁሉንም ሶሀቦችን ይወዳሉ፤ መረጃዎችን፣ፍትህንና ሚዛናዊነትን መሰረት
አድርገው ለሰሀቦች የሚገባቸውን ክብር ይሰጣሉ፤ ድንበር ማለፍ የተከለከለ ነውና ከስሜታዊነት
እና ከጭፍን ወገንተኝነት የራቁ ናቸው።
ማንኛውም ሙስሊም ሰሀቦች ላይ ነውርን ከመፈለግ እና ልቡን በነሱ ላይ ከማጠልሸት
ፍጹም ሊጠነቀቅ ይገባዋል፤ ይህ አይነቱ ጥመት ውስጥ የገባ ከአላህ እዝነት እንደሚርቅ
ጥርጥር የለዉም። ቀዳሚ ሙስሊሞች፣ መልካም አርዓያዎች፣ ምስጉን ባሪያዎች፣ ጠንካራ
የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች ነበሩ። ከሰሀቦች የማንንም ክብር የነካ መንገድ የሳተ የሸይጣን
ወታደር ነው። ምክኒያቱም የዚህ ዲን ምሶሶ የሆኑትን የመረጃ ምንጮች፤ ቁርዓን እና ሀዲስን
ያስተላለፉት እነሱ በመሆናቸው፤ እነርሱን በመጥፎ የሚያነሳ፣ ታማኝነታቸውን ጥያቄ ውስጥ
ለመክተት የሚፍጨረጨረው ኢስላምን ኢላማ ያደረገ የከሀዲያንን ተልዕኮ የሚያስፈጽም
የውስጥ ጠላት ብቻ ነው።
በ (264 ዓ.ሒ) ያለፉት የኢማም ሙስሊም ሸይኽ የሆኑት አቡ ዙርዓህ አራዚይ እንዲህ
ብለዋል፤
قال أبو زرعة الرازي: إذا رأيت الرجل ينتقص أحدا من أصحاب رسول الله ع فاعلم أنه زنديق، وذلك أن
الرسول ع حق ، والقرآن حق ، وما جاء به حق ، وإنما أدى إلينا ذلك كله الصحابة ، وهؤلاء يريدون أن
يجرحوا شهودنا ، ليبطلوا الكتاب والسنة ، والجرح م أولى ، وهم زنادقة
«አንድ ሰው ከሰሀቦች መካከል አንዱንም ቢሆን ሲተች ካየኸው “ዚንዲቅ” 12 መሆኑን እወቅ።
ምክኒያቱም፤ የአላህ መልዕክተኛ ع ሀቅ ናቸው፣ ቁርዓንም ሀቅ ነው፣ ይዘውት የመጡትም ሀቅ
10 ኸላል “አሱናህ” በተባለው ጥንቅራቸው 717 ላይ ዘግበዉታል
11 ታዋቂው የጠሀዊይ አቂዳ “አቂደቱ ጣሀዊያህ”
12 ዚንዲቅ የሚለው ቃል መሰረቱ ከፋርስ የተወሰደ ቃል ሲሆን፤ በአረብኛ መሰረት የምናገኝለት “ዘንደቂይ”
ለሚለውን ቃል ሲሆን “በጣም ስስታም” ማለት ነው። ከጥንት ጀምሮ ሰዎች ዚንዲቅ የሚለውን ቃል ሚጠቀሙት
ሀይማኖትን ለማይከተል እና በተፈጥሮ ለሚያምን “atheist” ነው። ሊሳኑልዓረብ ቅጽ 1 ገጽ 51 እና ሚስባሁል
5. ነው፣ ይህንን ሁሉ ግን ያስተላለፉልን ሰሀቦች ናቸው። እንዲህ አይነት ሰዎች ቁርዓን እና ሱናን
ውድቅ ለማድረግ ምስክሮቻችንን ሊኮንኑ ይሞክራሉ። ዚንዲቆች ናቸውና ሊኮነኑ የሚገባቸው
እነርሱ ናቸው።»13
አል ኢማም አህመድ ለ“ሙሰደድ ኢብኑ ሙሰርሀድ” በጻፉት ደብዳቤ ላይ እንዲህ ብለው ነበር፤
الكف عن ذكر مساويهم والخلاف الذي شجر بينهم فمن سب أصحاب رسول الله - صلى الله »
عليه وسلم - أو أحدا منهم أو تنقصه أو طعن عليهم أو عرض بعيبهم أو عاب أحدا منهم فهو
مبتدع رافضي خبيث مخالف لا يقبل الله منه صرفا ولا عدلا بل حبهم سنة والدعاء لهم قربة والاقتداء
(٣٤٤/ طبقات الحنابلة ( ١ « م وسيلة والأخذ بآثارهم فضيلة
«የነብዩ ع ባልደረቦችን በመጥፎ ከማንሳት ተቆጠቡ። መልካም ገድላቸውን አውሱ፤
በመሀከላቸው ስለተፈጠረው ውዝግብ ከመናገር ምላሳችሁን ተቆጥቡ፤ ከሰሀቦች አንዳቸውንም
ቢሆን የተሳደበ፣ ክብሩን የነካ ወይም የተቸ መጥፎ የሆነ ራፊዲይ “ሺዓ” ነው። ተጻራሪ ነዉና
አላህ ምንም አይነት መልካም ስራ አይቀበለውም፤ እነርሱን መውደድ ሱና ነው፤ ለነሱ ዱዓ
ማድረግ ወደ አላህ መቅረብ ነው፤ እነርሱን መከተል ወደ አላህ መቃረቢያ ነው፤ የነሱን ፋና
መከተልም ግዴታ ነው»14
من انتقص أحدا من أصحاب رسول الله صلى الله عليه و سلم أو أبغضه لحدث كان منه أو ذكر »
رسالة أصول السنة « مساويه كان مبتدعا حتى يترحم عليهم جميعا ويكون قلبه لهم سليما
«ከሰሀቦች መካከል የአንዱንም ቢሆን ክብር የነካ ወይም በሆነ ክስተት ምክኒያት የጠላው ወይም
በመጥፎ ያነሳው ሰው ልቡን ለሁሉም ሰላም ካላደረገና ለሁሉም ማርታን ካለመነ በቀር
“ሙብተዲዕ” (የፈጠራ ሰው) ነው።»15
አቢ ሰዒድ አልኹድሪይ ባስተላለፉት ሀዲስ ነብያችን ع እንዲህ ብለዋል፦
لا تسبوا أصحابي » عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: قال النبي صلى الله عليه وسلم
( رواه البخاري ( ٣٤٧٠ « فلو أن أحدكم أنفق مثل أحد ذهبا ما بلغ مد أحدهم ولا نصيفه
5
( ومسلم ( ٢٥٤٠
ሙኒር ቅጽ 1 ገጽ 256 ይመልከቱ። ቀደምት የሱና ኪታቦች ላይ ቀንደኛ ለሆኑ የቢድዓ አራማጆች መገለጫ ሆኖ
ሲያገለግል ይስተዋላል።
13 አልኪፋያህ (አልኸጢብ አልበግዳዲይ) ገጽ 97 / አልኢሷባህ (ኢብኑ ሐጀር ቅጽ 1 ገጽ 10)
14 ጠበቃቱል ሀናቢላህ ቅጽ 1 ገጽ 344
15 ለዓብዶስ አኢብኑ ዓጣር በጻፉት ‘ኡሱሉሱናህ’ በተባለው ኪታብ የተጠቀሰ ነው። ጠበቃቱል ሀናቢላህ ቅጽ 1 ገጽ
245