Ce diaporama a bien été signalé.
Le téléchargement de votre SlideShare est en cours. ×

በሞያዬ ለሀገሬ PPT.pptx

Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Publicité
Prochain SlideShare
Tvet strategy presentation
Tvet strategy presentation
Chargement dans…3
×

Consultez-les par la suite

1 sur 23 Publicité

በሞያዬ ለሀገሬ PPT.pptx

  1. 1. የኢትዮጵያ ሆቴል እና መሰል አገልግሎት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት በመተባበር የሀሳቡ አመንጪዎች እና አስተባባሪዎች አቶ አሸናፊ ሙሉጌታ እና አቶ ታሪኩ ሀይሉ
  2. 2. በሞያዬ ለሀገሬ ምንድን ነው? በሆቴልና ቱሪዝም ኢንደስትሪ ላይ የደረሰውን ተደራራቢ ችግር ተከትሎ የተጀመረ ሃገራዊ ንቅናቄ ሲሆን በኢንደስትሪው ውስጥ ባሉ ሙያተኞችን ባለድርሻ አካላት ሞያዊ ድጋፍ ወደ ነበሩበት የቢዝነስ እንቅስቃሴ እንዲመለሱ ማድረግ ኣላማው አድርጎ የተጀመረ ነው፡፡
  3. 3. የሞያዬ በሀገሬ ሀሳብ ደግፈው የተመዘገቡ ሰዎች ቁጠር 272 ናቸው፡፡ በተጨማሪም 72 የሚሆኑ የሆቴል አማካሪዎችን በኮሚቴ መልክ አዋቅረናል፡፡ ሁሉም በየደረጃው በምድብ የሚከፋፈል ይሆናል፡፡
  4. 4. መሰረታዊ ተግባራት የውሃና ኤሌትሪክ ጥገናና ፅዳት የሰው ሃይል አደረጃጀትና ስልጠና የገበያ ትስስር ስልጠናና አደረጃጀት ስራ
  5. 5. የስራ ክንውኑ የሚዳስሳቸው ቦታዎች ምድብ 1 - ሸዋሮቢት ፤ደብረብርሀን ፤ከሚሴ ምድብ 2 - ኮምቦልቻ ፤ደሴ ምድብ 3 - ላሊበላ ፤ወልደያ ምድብ 4 - ጭፍራ ፤ካሳጊታ
  6. 6. እያንዳንዱ ቡድን የሚይዘው የቡድን አባላት 1. የጥገና ባለሙያ - 4 - የውሀ ጥገና ባለሙያ - 1 - የኤሌክትሪክ ጥገና ባለሞያ - 1 - የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጥገና ባለሙያ - 1 - የማሽኖች ጥገና ባለሙያ - 1
  7. 7. 2. የቤት አያያዝ ባለሙያ - 6 - የመኝታ ክፍሎች አያያዝ ባለሙያ - 2 - የፐብሊክ አከባቢ አያያዝ ባለሙያ - 2 - የላውንደሪ እና የዕቃ እጥበት አያያዝ ባለሙያ -2
  8. 8. 3. የሰው ሀብት ባለሙያ - 1 - የሰው ሀብት አመራር ከፍተኛ ባለሙያ 4. የማርኬAቲንግ ባለሙያ - 1 - የገበያ አመራር ከፍተኛ ባለሙያ - 1 5. የሆቴል ማኔጅመንት - 1 - የሆቴል ማናጀር - 1
  9. 9. 6. የስልጠና ባለሙያ - የቱሪዝም አሰልጣኝ-1 - የሆቴል አገልግሎት አሰልጣኝ-2 - የስብእና አሰልጣኝ-1
  10. 10. 7. የምግብ እና መጠጥ ክፍል ባለሙያ - 3 - የምግብ ክፍል ባለሙያ - 1 - የመጠጥ ክፍል ባለሙያ - 1 በጠቅላላ ድምር - 19 ከፍተኛ ባለሙያ
  11. 11. 15ቱ ባለሙያዎች በተመደቡበት ቦታዎች ተገኝተው ስራውን የሚያከናውኑ ሲሆኑ የተቀሩት 4ቱ የስልጠና ባለሙያዎች ስራው በተጠናቀቀባቸው ቦታዎች ላይ በመገኘት ለሰራተኞቹ ስልጠና ይሰጣሉ፡፡
  12. 12. የስራ ሂደቶች 1. የተግባር ስራ Housekeeping IT Engineering
  13. 13. 2. ስልጠና (Brain Storming) የስብእና ግንባታ ስልጠና የሆቴል ሰርቪስ ስልጠና
  14. 14. 3. ፋይል ማደራጀት SOP Department SOP Departmental Forms & Format Checklist Of Department Organizing HR Document Organizing Finance Document
  15. 15. 4. ማርኬቲንግ (Digital Marketing ) 5. የባለቤቶችን አስተያየት መቀበል 6. የከተማውን የቱሪዝም ሀላፊዎች አስተያየት መቀበል
  16. 16. ለስራ ክንውኑ የሚያስፈልገው በጀትና የወጪ መደብ የትራንስፖርት ተያያዥ ወጪዎች 170,000 የመኝታና የምግብ ወጪዎች 1,400,000 የቴክኖሎጂና ተያያዥ ወጪዎች 300,000 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ወጪዎች 530,000 የተለያዩ የፅዳትና ተያያዥ ወጪዎች 500,000 የተለያዩ የፅህፈትና አስረዳደራዊ አገልግሎት ወጪዎች 350,000 ጠቅላላ ድምር 3,250,000
  17. 17. 1. በመጠጥ ኢንደስትሪ የተሰማሩ  በጂአይ ኢትዮጵያ  ዲያጆ  ሞሃ ለስላሳ መጠጦች  ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ሌሎችም በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች የበጀት ምንጭ
  18. 18. 2. የአስጎብኚ ድርጅቶች 3. ባንኮች እና ኢንሹራንሶች 4. የዲተርጀንት አምራች ድርጅቶች 5. በአዲስ አበባ በሆቴል ኢንዱሰትሬ የተሰማሩ አጋር ሆቴሎች 6. የኢትዮጵያ አየር መንገድ 7. የሆቴል እቃ አቅራቢዎች 8. ተባባሪ ባለሃብቶችና ሌሎችም ይሳተፉበታል
  19. 19. ከተለያዩ አካላት የተሰበሰቡ አስተያየቶች 1. በሞያዬ ለሀገሬ በመጀመሩ የሆቴል እና ቱሪዝም ባለሙያዎች መነቃቃት ፈጥሯል፡፡ 2. የሆቴል እና ቱሪዝም ባለሙያዎች መሰባሰብ እና አንድነትን ተፈጥሯል፡፡ 3. በሞያቸው ለሀገራቸው መደገፍ በመቻላቸው ደስተኛ ናቸው፡፡
  20. 20. ለዶ/ር ፍትህ ወ/ሰንበት የኢትዮጵያ ሆቴል እና መሰል አገልግሎት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ፕሬዝዳት ለወጣት ሔኖክ ቦጋለ የግል ስብእና አሰልጣኝ እና የሴልስ ፕላስ ማይንድሴት አሰልጣኝ የኢምፓውር ጀነሬሽን መስራችና ባለቤት ልዩ ምስጋና
  21. 21. እናመሰግናለን!

×