SlideShare une entreprise Scribd logo
1  sur  12
Télécharger pour lire hors ligne
ዘመናዊ የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ በግል
የውጭ ባለሃብቶችና በመንግስት ሽርክና በኩባንያ
መልክ የተጀመረው በ1946 ዓ.ም ከአዲስ አበባ
110 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ወንጂ ላይ
ሲሆን በሽርክና ወደ ስራ የገባው የውጭ ኩባንያም
ኤች.ቪ.ኤ. የተሰኘ የደች ኩባንያ ነው፡፡ ኩባንያው
አምስት ሺህ ሄክታር የሸንኮራ አገዳ ማልሚያ
መሬት ተረክቦ ስራ የጀመረው ሰኔ 18 ቀን 1943
ዓ.ም
ነበር፡፡ ኩባንያው የፋብሪካ ግንባታውን
መጋቢት 11 ቀን 1946 ዓ.ም አጠናቆ ስኳር ማምረት
ሲጀምር የነበረው የመፍጨት አቅም በዓመት እስከ
70 ሺህ ቶን የሚደርስ ሲሆን ምዕዙን ስኳር እና ባለ
አስር ሳንቲም እሽግ ስኳር ለገበያ ያቀርብ ነበር፡፡
በወቅቱ የወንጂ አካባቢ በዓለማችን ከፍተኛ ምርት
ከሚያስመዘግቡና ለስኳር ምቹ ከሆኑ አካባቢዎች
አንዱ የነበረ ሲሆን ከወንጂ ስኳር ፋብሪካ ምስረታ
ጋር ተያይዞም በሰኔ ወር 1953 ዓ.ም የወንጂ ከረሜላ
ፋብሪካ ተቋቁሞ ደስታ ከረሜላ አምርቶ ለገበያ

ለአገሪቱ ሶስተኛ የሆነውን የፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ
ለመገንባት በ1967 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ጥናት
ተካሄዶ የፊንጫአ ሸለቆ ለስኳር ምርት አዋጭ
ሆኖ ተገኘ ፡፡ ጠለቅ ያለ ጥናት እንዲካሄድበትም
ቡከርስ አግሪካልቸራል ኢንተርናሽናል ሊሚትድ
በተባለ ኩባንያ አማካይነት ከ1970 ዓ.ም ጀምሮ
ስለፕሮጀክቱ ዝርዝር ጥናት ተካሄደ፡፡ በፋይናንስ
ዕጥረት ሳቢያ ለተወሰነ ጊዜ የተጓተተው
የፋብሪካው ግንባታም የአፍሪካ ልማት ባንክና
የልማት ፈንድ ፣ የአውስትራሊያና የስፔን
መንግስታት እንዲሁም የሀገር ውስጥ ባንኮች
የፋይናንስ ምንጮች መሆናቸው ተረጋግጦ
የፕሮጀክቱ የግንባታ ሂደት ጥር ወር 1981 ዓ.ም
እንዲሁም የሸንኮራ አገዳ ተከላ ስራው በ1984
ዓ.ም. ተጀመረ፡፡

ማቅረብ ጀመረ፡፡ እዛው ወንጂ ላይ የተገነባው የሸዋ
ስኳር ፋብሪካ ደግሞ በ1955 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን
ፋብሪካው በወቅቱ በዓመት የነበረው የመፍጨት
አቅም ከ70 እስከ 80 ሺህ ቶን ድረስ ነበር ፡፡
ሌላውና ለአገራችን ሁለተኛው የሆነው የመተሐራ
ስኳር ፋብሪካ በአክሲዮን መልክ ሰኔ 26 ቀን
1957 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግስትና የደች ኩባንያ
በሆነው ኤች.ቪ.ኤ. መካከል ተመስርቶ በ1962
ዓ.ም ልዩ ስሟ መርቲ ተብላ በምትታወቀው ከአዲስ
አበባ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ ቦታ
ተከፈተ፡፡ መጀመሪያ ላይ ፋብሪካው ለሸንኮራ
አገዳ ልማት የሚያውለው 11,000 ሄክታር መሬት
ተሰጥቶት ወደ ምርት ሲገባ የማምረት አቅሙ በቀን
1,700 ኩንታል ስኳር ብቻ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት
ፋብሪካው ያለው አማካይ ዓመታዊ ስኳር የማምረት
አቅም 1,300,000 ኩንታል ገደማ ነው::

አንጋፋው ወንጂ ስኳር ፋብሪካ
1

በህግ ሲፈርስ በምትኩ በደንብ ቁጥር 88/85
መተሐራ ስኳር ፋብሪካ፣ በደንብ ቁጥር 88/85
ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እና በደንብ ቁጥር
199/86 ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ (በወቅቱ
አዲስ የተጀመረ የስኳር ልማት ፕሮጀክት ነበር)
እራሣቸውን የቻሉ የመንግስት የልማት ድርጅቶች
ሆነው እንዲቋቋሙ ተደረገ፡፡
ከቀደምቶቹ ስኳር ፋብሪካዎች በተሻለ ዘመናዊ
የሆነውን የፊንጫአ ስኳር ልማት ፕሮጀክት
የፋብሪካና ኤታኖል ግንባታ ያከናወኑት
ኤፍ.ሲ.ሼፈርና አሶሽየትስ የተባለ የአሜሪካ
ኩባንያ እና በእርሱ ስር የፋብሪካውን ተከላ
ያካሄደው ድዌቶ ኢንተርናሽናል የተባለ የደች
ኩባንያ ሲሆኑ በርካታ አገር በቀል ድርጅቶችም
በግንባታው ተሳትፈዋል፡፡ የፋብሪካው ግንባታ
የተጠናቀቀውም የደርግ ሥርዓት ተወግዶ
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ
ግንባር (ኢሕአዴግ) በወሰደው እርምጃ ነው፡፡

የጋራ አገልግሎት እንዲሰጥ “የኢትዮጵያ ስኳር
ኢንዱስትሪ ድጋፍ ሰጪ ማዕከል አክስዮን
ማህበር” በሶስቱ ስኳር ፋብሪካዎች፣ በልማት
ባንክ እና በመድን ድርጅት በአክስዮን መልክ
ህዳር 1990 ዓ.ም ተቋቋመ፡፡ በመቀጠልም
አራተኛውና በአፋር ብሔራዊ ክልል እየተገነባ
የሚገኘው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በደንብ ቁጥር
122/98 የተመሰረተ ሲሆን ፋብሪካው በሃምሳ
ሺህ ሄክታር ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ መሬት
እንዲኖረው እና ዓመታዊ የስኳር ምርት መጠኑ
619,000 ቶን እንዲሁም ዓመታዊ ኤታኖል
ምርቱ 55.4 ሚሊዮን ሊትር እንዲሆን ታቅዶ
የተጀመረ ፕሮጀክት ነው፡፡ በኋላም ድጋፍ ሰጪ
ማእከሉን በማፍረስ “የኢትዮጵያ ስኳር ልማት
ኤጀንሲ” በአዋጅ ቁጥር 504/98 ተቋቁሞ የስኳር
ፋብሪካዎቹን በመቆጣጠር፣ በፕሮጀክት ልማት፣
በምርምር፣ በስልጠናና በግብይት ረገድ ድጋፍ
ሲሰጥ ቆየ፡፡

ከጥቅምት 19 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ
ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ግንባታው ተጠናቆ የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኤጀንሲ እንዲፈርስ
የሙከራ ምርት የጀመረው የካቲት ወር 1990 ተደርጎ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
ዓ.ም ቢሆንም መደበኛ ስራውን የጀመረው 192/2003 የአሁኑ “ስኳር ኮርፖሬሽን” ተቋቁሞ
በ1991 ዓ.ም ነው፡፡ በዚሁ ዓመት ያስመዘገበው የስኳር ልማትን በአገራችን በስፋት ለማካሄድ
የወንጂ ሸዋን እና የመተሐራ ስኳር ፋብሪካዎችን ዓመታዊ ምርት 500,000 ኩንታል ስኳር ነበር፡፡ በሚያስችለው መልኩ ተደራጅቶ ተግባራዊ
እንዲሁም የአዲስ ከተማንና የአስመራ ከረሜላን
እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ያስተዳድር የነበረው ኮርፖሬሽን በ1984 ዓ.ም ይህ በእንዲህ እንዳለ ለስኳር ፋብሪካዎቹ
2

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

የስኳር ኢንዱስትሪ
በኢትዮጵያ

በ1967 ዓ.ም በተደረገው የመንግስት ለውጥ
ምክንያት ፋብሪካዎቹ በመንግስት ይዞታ
ስር ሆኑ:: በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ህግ ክፍል
ማስታወቂያ ቁጥር 58/1970 የኢትዮጵያ ስኳር
ኮርፖሬሽን ተቋቁሞ ወንጂ ሸዋ እና መተሐራ
ስኳር ፋብሪካን ጨምሮ አዲስ ከተማ እና አስመራ
ከረሜላ ፋብሪካን እንዲያስተዳድር ተደረገ፡፡
የአገራችን ኢኮኖሚ ባለፉት አሥር ተከታታይ አመታት
በየአመቱ በአማካይ 11 በመቶ ዕድገት የተመዘገበበት
ነው፡፡ ይህንን ፈጣን እና መሰረተ ሰፊ የኢኮኖሚ ዕድገት
በማስቀጠል መንግስት የምዕተ አመቱን የልማት ግቦች
ከማሳካት ባሻገር እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ20122015 ባሉት አመታት አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ካላቸው
አገሮች ተርታ ለማሰለፍ አገራዊ ራዕይ አስቀምጦ ለስኬቱ
በጽናት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህ ተልዕኮ ስኬት
ባለፉት አመታት በተካሄዱ የልማት ስራዎች የተመዘገቡ
ውጤቶችን፣ መልካም ተሞክሮዎችንና የአገሪቱን ራዕይ
መሰረት በማድረግ ህዝቡ በየደረጃው በስፋት የተሳተፈበት
የአምስት አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
ተዘጋጅቶ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል፡፡

የአምስት አመቱ እቅድ አላማዎች አጠቃላይ ኢኮኖሚው
በየአመቱ ቢያንስ በአማካይ 11 በመቶ እድገትን በማስመዝገብ
በአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ መታየት የጀመሩትን የዋጋ
ግሽበትን የመሣሰሉ ችግሮችን በማስወገድና በማቃለል
የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት የሚያስችል
ርብርብ እየተካሄደ ነው፡፡ የትምህርትና ጤና አገልግሎት
ሽፋንን በመጨመርና ጥራቱን በማረጋገጥ ላይ የተመሰረተ
ማህበራዊ ልማት በማካሄድ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች
ማሳካት፣ የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ መንግሥት
መፍጠርና ማጠናከር፣ ለቀጣይ የአገር ግንባታ ስራ ምቹ
መደላድል መፍጠርና እነዚህን አላማዎች በተረጋጋ ማክሮ
ኢኮኖሚ ማዕቀፍ ውስጥ መፈጸም የልማቱን ቀጣይነት
የማረጋገጥ ጉዳይ በመሆናቸው በዚህ ረገድ ልዩ ትኩረት
ተሰጥቶ የተለያዩ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው፡፡
3

የኢንዱስትሪው ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ቁልፍ ሚና እንዲጫወት
በተነደፈው ስትራተጂ መሰረት በአጠቃላይ የአገሪቱን የልማትና
የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ በተመለከተ የተነደፉትን አላማዎችና
የአፈጻጸም አቅጣጫዎች መሰረት በማድረግ በኢንዱስትሪው ዘርፍም
ተያያዥ ዝርዝር አላማዎች የተቀረጹ ሲሆን ከዘርፉ በአመት እስከ 18
በመቶ እድገት ይጠበቃል፡፡
መንግሥት በነደፈው የአምስት አመት እቅድ መሰረት የገቢ ምርቶችን
የሚተኩ ኢንዱስትሪዎች ከመቼውም ጊዜ ይልቅ የላቀ ትኩረት
ተሰጥቷቸው እንዲስፋፉ እየተደረገ ነው፡፡ የአገራችን ነባር የስኳር
ፋብሪካዎች የሚያመርቱት የስኳር ምርት እያደገ የመጣውን የአገር
ውስጥ ፍላጎት ማርካት ባለመቻሉ ይህንኑ ዕጥረት ለመቅረፍ መንግስት
ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ስኳር ከውጪ አገር አስገብቶ በተመጣጣኝ
ዋጋ ለህብረተሰቡ ሲያቀርብ መቆየቱ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህንን ሁኔታ

በኢንዱስትሪ ልማት ስትራተጂው መሰረት ከማኑፋክቸሪንግ
ኢንዱስትሪዎች ውስጥ በተለይ በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ስር
ለሚመደበው የስኳር ልማት ንኡስ ዘርፍ ትኩረት የተሰጠው በብዙዎቹ
ቆላማ የአገራችን አካባቢዎች ምርቱን ማምረት የሚቻል በመሆኑና
በተለይም በእነዚህ አካባቢዎች ለመስኖ ልማት የተመቸና ሊለማ
የሚችል ሰፊ መሬት ያለ በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከህዝቡ
የኑሮ እድገት ጋር ተያይዞ የአገር ውስጥ የስኳር ፍላጎት እየጨመረ
በመሄዱና የስኳር ምርት ሰፊ የውጭ ገበያ ያለው በመሆኑ በአሁኑ
ወቅት የመንግስት ስኳር ፋብሪካዎች በዘርፉ ልማት ውስጥ ግንባር
ቀደም ሚና እንዲጫወቱ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በሌላ በኩል
የስኳር ፋብሪካዎቹን በአለም ገበያ በዋጋና በጥራት ተወዳዳሪ ለማድረግ
በአውሮፓ ገበያ ለስኳር አምራች የአፍሪካ አገሮች የተሰጠውን ልዩ እድል
ለመጠቀም እንዲሁም ከዘርፉ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ
ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል፡፡
ከላይ የተጠቀሱትን ነባራዊ ሁኔታዎች እና የመንግስትን የትኩረት
አቅጣጫ መሰረት በማድረግም የዘርፉን የልማት እንቅስቃሴ ለመምራትና
ለማስፈጸም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 192/2003 ስኳር
ኮርፖሬሽን ተቋቁሞ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡
4

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

የስኳር ልማት ንኡስ ዘርፍ
ስትራተጂያዊ ማዕቀፍ

ለመለወጥም መንግስት በአምስት አመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን
እቅድ አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን ከማካሄድ ባሻገር የነባር
ስኳር ፋብሪካዎችን ለማስፋፋቱ ስራ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ተንቀሳቅሷል፤
በመንቀሳቀስ ላይም ይገኛል፡፡
ff የሸንኮራ አገዳና ስኳር የሚያስገኙ ሰብሎች ማልማት፣
ff ስኳር፣ የስኳር ውጤቶችን፣ የስኳር ተረፈ ምርቶችን እና የስኳር
ተረፈ ምርት ውጤቶችን በፋብሪካ ማዘጋጀትና ማምረት፣
ff ምርቶቹንና ተረፈ ምርቶቹን ለአገር ውስጥ እና ለውጭ ገበያ
ማቅረብ፣
ff አዳዲስና የማስፋፊያ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች የአዋጭነት
ጥናት፣ የዲዛይን ዝግጅት፣ የቴክኖሎጂ መረጣና ድርድር፣ የተከላና
ኮሚሽኒንግ ስራዎች እንዲካሄዱ ማድረግ፣
ff ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በሸንኮራ አገዳና
በስኳር አመራረት ቴክኖሎጂ ጥናትና ምርምር ማካሄድና ጠቃሚ
ውጤቶችን በስራ ላይ ማዋል፣
ff አቅሙ ካላቸው የአገር ውስጥ ድርጅቶች ጋር በመተባበር
ለመንግስት የስኳር ፋብሪካዎች የሚያስፈልጉ የማምረቻ
መሳሪያዎችና መለዋወጫዎች ዲዛይንና ፋብሪኬሽን ስራዎች በሀገር

ውስጥ እንዲከናወኑ ማድረግ፣
ff በህግ መሰረት ለስራው የሚያስፈልገው መሬት ባለይዞታ መሆንና
ማልማት፣
ff የአገዳ ምርታቸውን ለመንግስት የስኳር ፋብሪካዎች የሚያቀርቡ
አገዳ አብቃዮችን ማበረታታትና መደገፍ፣
ff ለስኳር ኢንዱስትሪ የሚፈለገውን የሰለጠነ የሰው ሃይል በሚፈለገው
አይነት፣ መጠንና ጥራት ለማፍራት እንዲቻል ከሚመለከታቸው
የትምህርት ተቋማት ጋር መተባበር፣
ff የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የሚያወጣውን መመሪያና
የፖሊሲ አቅጣጫ መሰረት በማድረግ ቦንድ መሸጥና በዋስትና
ማስያዝ እና ከአገር ውስጥና ከውጭ የገንዘብ ምንጮች ጋር የብድር
ውል መደራደርና መፈራረም፣
ff አላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎችን
መስራት ናቸው፡፡

የስኳር ኮርፖሬሽን ራዕይ፣ተልዕኮ እና እሴቶች
ራዕይ፡ተልዕኮ፡-

œœ የአገሪቱን የስኳር ፍላጎት ማርካት፣
œœ በዓለም ገበያ ከፍተኛ የኤክስፖርት ድርሻ መያዝ፣
œœ የስኳር ተረፈ ምርቶችን በመጠቀም የአገሪቱን የኢነርጂ አቅርቦት
መደገፍ፣
œœ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር፣
œœ ስኳር ልማቱ በሚካሄድበት አካባቢ የባህልና ማህበራዊ እድገትን
ማፋጠን/ማገዝ፣

œœ በስኳር ልማት የቴክኖሎጂ ሽግግር ማምጣት፣
œœ ተጓዳኝ ሰብሎችን በማልማት የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት
ማጎልበት፤
œœ የስኳር ኢንዱስትሪውን ስትራቴጂካዊ አላማዎች ለመፈፀም
የሚያስችል ተቋማዊ ብቃት መፍጠር፣
œœ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር መፍጠር፡፡

ቁልፍ ዕሴቶች
ኮርፖሬሽኑ የእለት ከዕለት ስራውን የሚያከናውነው የሚከተሉትን ቁልፍ እሴቶች መሰረት በማድረግ ነው፡፡
እነርሱም፡hh ውጤት ተኮር እና ወጪ ቆጣቢ የአመለካከትና የአሰራር hh መልካም ስነ ምግባር፣
ስርአት ማስፈን፣
hh ከአካባቢው
ህዝብ
ጋር
hh የማያቋርጥ ለውጥና ቀጣይ ተወዳዳሪነት፣  
ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ፡፡
hh መልካም አስተዳደር ማስፈን፣

አጋርነት

መፍጠርና

የስኳር ኮርፖሬሽን የአምስት ዓመት ዓላማዎችና ግቦች
አጠቃላይ ዓላማዎች

ÒÒ በቀጣይ ዕድገት ላይ የተመሰረተና በዓለም ተወዳዳሪ የሆነ የስኳር ኢንዱስትሪ መፍጠር፣
œœ በሀገር ደረጃ ለሚደረገው የፖለቲካል ኢኮኖሚ ለውጥ ማለትም ፈጣን፣ቀጣይ እና ፍትሀዊ እድገት ለማምጣት የጎላ
ድርሻ የሚያበረክት ተቋም መፍጠር፣
œœ ልማታዊ አመለካከትና ስነምግባር ያለው ለለውጥ የሚሰራ፣ ለስራው ተፈላጊ ክህሎት ያለው ለውጤትና ለስኬት የሚተጋ
አመራርና ሰራተኛ መፍጠር፣
5

tt
tt
tt
tt
tt

የአገሪቱን የስኳር ፍላጎት አቅርቦት ማረጋገጥ፣
በአገሪቱ የስኳር ተጓዳኝ ምርቶችን በማሳደግ የኃይል አቅርቦትን መደገፍና ቁልፍ የኢኮኖሚ አገልግሎት ላላቸው ተግባራት ማዋል፣
የስኳር ንዑስ ዘርፍ ለብሔራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚኖረውን አስተዋጽኦ ማሣደግ እና ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር፣
በዓለም ገበያ ከፍተኛ የኤክስፖርት ድርሻ መያዝ፣
የስኳር ልማት ኢንዱስትሪ ንዑስ ዘርፍን ስትራቴጂካዊ ዓላማዎች ለመፈጸም የሚያስችል የሰው ኃይል ልማት ፣ የምርምርና የቴክኖሎጂ ድጋፍ
የሚያደርግ ተቋማዊ ብቃት መፍጠር ናቸው፡፡
6

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar

በማቋቋሚያ አዋጁ የተቀመጡ የስኳር ኮርፖሬሽን ዓላማዎች
tt የስኳር ምርትን 2.25 ሚሊዮን ቶን፣ የኤታኖል ምርትን 181,604  
ሜትር ኪዩብ ማድረስ፣
tt በልማት ዘመኑ መጨረሻ ዘመን ላይ 101 ሜጋ ዋት   የኤሌክትሪክ
ኃይል ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት ማበርከት፣
tt በወንጂ ሸዋ ፣በመተሐራ፣በፊንጫአ እና በተንዳሆ ስኳር ፋብሪካዎች
የተጀመሩትን የነባር ስኳር ፋብሪካዎች ማስፋፊያና የአዲስ ስኳር
ፋብሪካ ግንባታ ማጠናቀቅ፣
tt ተጨማሪ አስር አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎችን መትከል፣
tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሳደግ በ2007 በጀት ዓመት
መጨረሻ እስከ 623,000 ቶን ጥሬ ስኳር እና 623,000 ቶን ነጭ
ስኳር በድምሩ 1,246,000 ቶን ስኳር ኤክስፖርት ማድረግ፣
tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሣደግ በ2007 በጀት
ዓመት መጨረሻ እስከ 137,464 ሜትር ኪዩብ ኬሮሲን (Kerosene) በማምረት ለምግብ ማብሰያና ለሌሎች ግብዓቶች አገልግሎት
ማዋልና ከውጭ በዚሁ መጠን ይገባ የነበረውን ምርት መተካት፣
tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሣደግ በ2007 በጀት ዓመት

tt
tt
tt
tt
tt
tt
tt

መጨረሻ እስከ 44,340 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ለብሌንዲንግ
(Blending) አገልግሎት ማዋል፣
ከፍተኛ ምርት የሚሰጡ ስድስት በምርምር የተገኙ የሸንኮራ አገዳ
ዝርያዎች መልቀቅ፣
አንድ የተሟላ የሸንኮራ አገዳ ማዳቀያ ጣቢያ (Breeding Station)
ማቋቋም፣
የተጀመሩ አራት የቲሹ ካልቸር ላቦራቶሪ እና ግሪን ሀውስ ማጠናቀቅ፣
ምርታማነትን በማሻሻልና ከሄክታር የሚገኘውን ምርት አሁን ካለበት
አማካይ 145 ቶን ወደ 155 ቶን ማሳደግ፣
ለ21,500 ሠራተኞች በተለያየ ደረጃ የዕውቀትና ሙያ ማሻሻያ
ትምህርት/ሥልጠና መስጠት፣
በስኳር ልማት ዘርፉ በሚካሄድ የእርሻ፣ ፋብሪካ፣ ቤቶችና መስኖ
ልማት ሥራ ከ 200 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል
መፍጠር፣
የንዑስ ዘርፉን ዋና መስሪያ ቤት የጋራ የቢሮ ህንፃ እንዲሁም
የምርምርና ሥልጠና ተቋማትን መገንባት ናቸው፡፡

ኮርፖሬሽኑ እነዚህን ያስቀመጣቸውን ዓላማዎችና ግቦች ከዳር ለማድረስ በነባር ስኳር ፋብሪካዎች
ላይ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን ያከናወነ ሲሆን፣ አንድ ጅምር የስኳር ልማት ፕሮጀክትን የማጠናቀቅ
እንዲሁም አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን የመገንባት ስራም እያከናወነ ይገኛል፡፡
7

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

ዋና ዋና ግቦች

የነባር ስኳር ፋብሪካዎች
የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች
1. ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ
በአገራችን የስኳር ፋብሪካ ታሪክ ፋና ወጊ
የሆነው የወንጂ ስኳር ፋብሪካ በ1946 ዓ.ም
ግንባታው ተጠናቆ ማምረት የጀመረ ሲሆን
የሸዋ ስኳር ፋብሪካ ደግሞ እዛው ወንጂ
ላይ በ1955 ዓ.ም ተመርቆ ስራ የጀመረ
ሌላው ስኳር ፋብሪካ ነው፡፡ ሁለቱ አንጋፋ
ፋብሪካዎች በአንድ አስተዳደር እየተዳደሩ
ያመርቱ የነበረ ሲሆን ወንጂ እና ሸዋ ስኳር
ፋብሪካዎች ስራቸውን እስካቆሙበት
ማለትም ወንጂ እስከ 2004 እንዲሁም ሸዋ
እስከ 2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ
የነበራቸው የማምረት አቅም በአማካይ
በአመት 75,000 ቶን ስኳር ነው፡፡ ሁለቱም
ስኳር ፋብሪካዎች ኤች.ቪ.ኤ በተባለ የደች
ኩባንያ የተገነቡና በኩባንያውና በመንግስት
የጋራ ባለቤትነት በሽርክና የተቋቋሙ
ነበሩ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ነባር

አጠቃላይ የሸንኮራ አገዳ መሬት ሰባት ሺህ
ሄክታር የነበረ ሲሆን ከዚህ መካከል አንድ
ሺህ ሄክታሩ ይለማ   የነበረው በአካባቢው
በሚገኙ አገዳ አብቃይና አቅራቢ አርሶ
አደሮች አማካይነት ነበር፡፡ ነባሩን የወንጂ
ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በአዲስና ዘመናዊ ፋብሪካ
ለመተካት የማስፋፊያ ፕሮጀክት በፋብሪካ እና
በእርሻ ዘርፍ ተከናውኖ የፋብሪካ ማስፋፊያ
ስራው በ2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ
ተጠናቋል፡፡
በፋብሪካ ማስፋፊያ በኩል በተከናወነው
የማስፋፊያ ስራ አማካይነት ፋብሪካው
መጀመሪያ ወደ ስራ ሲገባ በቀን 6,250 ቶን
አገዳ በመፍጨት በዓመት 174,946 ቶን
ስኳር የማምረት አቅም የሚኖረው ሲሆን
ደረጃ በደረጃ የማምረት አቅሙን በማሳደግ

አዲስ የተገነባው የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ
8
የማስፋፋት ስራ ዋቄ ጢዮ፣ ሰሜን ዶዶታ እና ወለንጪቲ ተብለው
በሚታወቁ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ይሄው የእርሻ ማስፋፊያ
ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ አዲሱ ፋብሪካ በአጠቃላይ 16,000 ሄክታር
የሸንኮራ አገዳ መሬት የሚኖረው ሲሆን እስከ 2005 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ
4000 ሄክታር ተጨማሪ መሬት በሸንኮራ አገዳ እንዲሸፈን ተደርጓል፡፡
የፋብሪካው አጠቃላይ የሸንኮራ አገዳ እርሻ ማስፋፊያ ስራ በአገዳ አብቃይ
ገበሬዎች ይዞታ ስር ያለና በእነርሱ አማካኝነት የሚለማ ነው፡፡

2. የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ

3. የፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ
የፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አበባ 350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምዕራብ
ኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ውስጥ ይገኛል፡፡ የፋብሪካው
ግንባታ በ1990 ዓ.ም. የተጠናቀቀ ቢሆንም ወደ ምርት የገባው ግን በ1991 ዓ.ም
ነው፡፡ ፋብሪካው የማስፋፊያ ስራ ከማከናወኑ በፊት በዓመት 110,000 ቶን ስኳር
እና እስከ 8 ሚሊዮን ሊትር የሚደርስ ኤታኖል ያመርት ነበር፡፡ እስከ 2003 ዓ.ም
አጋማሽ ድረስም ብቸኛው ኤታኖል የሚያመርት ፋብሪካ ሆኖ ቆይቷል፡፡
ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ለማከናወን ካቀደው የፋብሪካ እና የእርሻ ማስፋፊያ ስራ
መካከል የፋብሪካ ማስፋፊያ ስራውን በ2005 በጀት ዓመት አጠናቋል፡፡ የእርሻ
ማስፋፊያ ስራው ከፊንጫአ ወንዝ በስተምሥራቅ ኢስት ባንክ እና ነሼ ተብለው
በሚጠሩ አካባቢዎች እንዲሁም በፊንጫአ ወንዝ በስተምዕራብ በለማው የአገዳ
መሬት አጠገብ በሚገኙ ክፍት ቦታዎች ላይ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ፋብሪካው
እያካሄደ ባለው የእርሻ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አማካይነት የሸንኮራ አገዳ መሬቱን
21,000 ሄክታር ለማድረስ በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝ ሲሆን እስከ 2006 ዓ.ም
መጀመሪያ ወራት ድረስ ብቻ በሸንኮራ አገዳ የተሸፈነ መሬቱን ከ17,000 ሄክታር
በላይ አድርሷል፡፡

የ

መተሐራ ስኳር ፋብሪካ ለአገራችን ሁለተኛው
የስኳር ፋብሪካና ከአዲስ አበባ 200 ኪ.ሜ ርቀት
የሚገኝ ሲሆን ግንባታው ተጠናቆ ስኳር ማምረት
የጀመረው በ1962 ዓ.ም ነበር፡፡ ፋብሪካው
በአክስዮን መልክ በኢትዮጵያ መንግስትና ወንጂ
ሸዋ ስኳር ፋብሪካን በገነባው የደቹ ኤች.ቪ.ኤ ኩባንያ
አማካይነት የተቋቋመና በአሁኑ ወቅት 10,235 ሄክታር
በሸንኮራ አገዳ የተሸፈነ መሬት ያለው ነው፡፡ የፋብሪካው
አማካይ የማምረት አቅም በዓመት 136,692 ቶን ስኳር
ሲሆን በአገራችን ካሉት ነባር ስኳር ፋብሪካዎች እስከ
ቅርብ ጊዜ ድረስ የተሻለ የማምረት አቅም የነበረው ፋብሪካ
ነው፡፡ ፋብሪካው ባካሄደው የማስፋፊያ ፕሮጀክት የኤታኖል
ማምረቻ ፕላንት ገንብቶ ከ2003 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ
ኤታኖል በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ ፋብሪካው በዓመት እስከ
12.5 ሚሊዮን ሊትር ኤታኖል የማምረት አቅም አለው፡፡

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

በቀን 12,500 ቶን አገዳ ወደ መፍጨት ከፍ የሚል እና ዓመታዊ የስኳር
ምርት መጠኑም ወደ 222,700 ቶን የሚያድግ ይሆናል፡፡ የዚህ አዲስና
ዘመናዊ ፋብሪካ ኤታኖል የማምረት አቅምም በመጀመሪያ ምዕራፍ
10,000 ሜትር ኪዩብ ወደ ማምረት አቅም ቀጥሎም በሁለተኛው
ምዕራፍ በሚኖረው አቅም 12,800 ሜትር ኪዩብ እንዲደርስ የታቀደ
ሲሆን ፋብሪካው በእቅዱ አመታት መጨረሻ ለብሔራዊ የኃይል ቋት
የሚያበረክተው የኤሌክትሪክ ኃይል መጠንም 22 ሜጋ ዋት ይደርሳል፡፡
በሌላ በኩል ነባሩ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሸንኮራ አገዳ እርሻ መሬትን

ኤታኖል ማምረቻ ፋብሪካ
9

በፋብሪካ ማስፋፊያ ረገድ ደግሞ እስከ 2005 በጀት ዓመት በቀን 5,000 ቶን
አገዳ ይፈጭ የነበረውን ፋብሪካ ወደ 12,000 ቶን የማሳደግ እንዲሁም ኤታኖል
ፋብሪካውን የማስፋፋት ስራ ለማጠናቀቅ ተይዞ የነበረውን ግብ ለማሣካት
ተችሏል፡፡ በዚህ የማስፋፊያ ስራ አማካይነትም በእቅዱ አመታት መጨረሻ
ፋብሪካው በአመት 270,000 ቶን ስኳር እና 20,000 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል
ማምረት ወደሚችልበት ሙሉ አቅም ይሸጋገራል፡፡

የፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ
10
የ

ስኳር ኮርፖሬሽን በስኳር ልማት ዘርፍ በአምስት አመቱ
የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመንና ከዚያ ቀጥሎ ባሉት
ጥቂት ዓመታት በነባሮቹና አዲስ በሚገነቡ የስኳር ፋብሪካዎች
አማካይነት አሁን ባሉት ሦስት ነባር ፋብሪካዎች በአመት
በአማካይ እየተመረተ ያለውን 300 ሺህ ቶን ገደማ የሚሆን
ስኳር ወደ 2.25 ሚሊዮን ቶን፣ እንዲሁም በዓመት ይመረት
የነበረውን 8 ሚሊዮን ሊትር የሚጠጋ ኤታኖል ወደ 181,604,000 ሊትር
ለማሳደግ ታቅዷል፡፡በሌላ በኩል ኮርፖሬሽኑ ፋብሪካዎቹ ከስኳር ተረፈ
ምርት የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨትና የራሳቸውን የኃይል ፍላጎት
በማሟላት 101 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ
ኃይል ቋት ማበርከት እንዲችሉ በትጋት እየሰራ ይገኛል፡፡
በተጨማሪም ኮርፖሬሽኑ በነባሮቹና አዲስ በሚገነቡ የስኳር ፋብሪካዎች
137,464 ሜትር ኪዩብ ኬሮሲን በማምረትና በዚሁ መጠን ከውጭ
የሚገባውን ኬሮሲን በመተካት ለምግብ ማብሰያና ለሌሎች ግብዓቶች
አገልግሎት ለማዋል እንዲሁም 44,340 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል
ለብሌንዲንግ እንዲውልና አገራችን ለዚህ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ
ለመቀነስ አቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ከአንድ ሚሊዮን ሔክታር መሬት በላይ ከሚሸፍኑ እና ለዘርፉ ምቹ ከሆኑ
የውኃ እና የመስኖ ልማት ቦታዎች መካከል ከ500,000 ሺህ ሔክታር
የሚበልጥ የአገሪቷን መሬት ለሸንኮራ አገዳ ልማት ማዋል እንደሚቻል
በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደ ጥናት ታውቋል፡፡ በዚሁ መሰረትም በግንባር
ቀደምትነት ለስኳር ልማት እንደሚሆኑ የተፈተሹት ቦታዎች የላይኛውና
ታችኛው በለስ አካባቢዎች፣ከጣና ሐይቅ በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኘው
የላይኛው ዲንደር ፣ የተከዜን ወንዝና ገባሮችን ተከትሎ በወልቃይትና
ሁመራ፣ በአንገር ወንዝ ሸለቆ በነጌሶ፣በመካከለኛው ገናሌ ወንዝ እና
በጋምቤላ አካባቢ የባሮና ጊሎ ወንዞችን ተከትለው የሚገኙት አካባቢዎች
ናቸው፡፡
በዚህ መሠረት በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን
ጥናት ከተካሄደባቸው ከላይ ከተጠቀሱት ቦታዎች መካከል በጣና በለስ
በ75,000 ሄክታር ላይ የሚለማን የሸንኮራ አገዳ መሬት የሚጠቀሙ
እያንዳንዳቸው በቀን አስራ ሁለት ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችሉ
ሦስት የስኳር ፋብሪካዎች ይገነባሉ፡፡ በተጨማሪም በደቡብ ኦሞ፣ቤንች
ማጂ እና ካፋ ዞኖች (ኦሞ-ኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት) በ175,000
ሄክታር የሸንኮራ አገዳ መሬት ላይ የሚለማን ሸንኮራ አገዳ በግብዓትነት
11

የሚጠቀሙ ሁለት እያንዳንዳቸው በቀን 24
ሺህ እንዲሁም ሶስት በቀን እያንዳንዳቸው
12 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችሉ
አምስት የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት
ታቅዶ በትግበራ ላይ ይገኛል፡፡ በወልቃይት
(ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት)
በ50,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ
የሸንኮራ አገዳ የሚጠቀም በቀን 24 ሺህ ቶን
አገዳ መፍጨት የሚችል አንድ የስኳር ፋብሪካ
እንዲሁም በአፋር ክልል በከሰም ስኳር ልማት
ፕሮጀክት አማካኝነት በ20,000 ሄክታር
መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተጠቅሞ
በቀን 10 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችል
አንድ ስኳር ፋብሪካ በአጠቃላይ አስር ስኳር
ፋብሪካዎችን ለመገንባት የሚያስችል ሰፊ
ሥራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም በአፋር ክልል በ50,000
ሄክታር መሬት ላይ የሚለማን የሸንኮራ አገዳ

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች

በግብዓትነት ተጠቅሞ በአመት 619,000
ቶን ስኳር ማምረት የሚችል ፋብሪካ
የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ
ነው፡፡ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ
ወለጋ እና በኢሉ አባቦራ ዞኖች አልሀበሻ
በሚል መጠሪያ በአንድ የፓኪስታን የግል
ኩባንያ የተቋቋመውንና ግንባታው ከዘጠና
በመቶ በላይ የተጠናቀቀ ስኳር ፋብሪካን
ኩባንያው ስራውን መቀጠል ባለመፈለጉ
ወደ ኮርፖሬሽኑ ንብረትነት በ2005
ዓ.ም እንዲዛወር ተደርጓል፡፡ የፋብሪካ
ግንባታውን የማጠናቀቅ እና በኩባንያው
ብዙም ያልተገፋበት የሸንኮራ አገዳ ልማት
ስራ በስፋት በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ይህ
በኮርፖሬሽኑ ይዞታ ስር የሆነው የአርጆ
ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት የስኳር
ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ ወደ ምርት ሲገባ
በቀን 12,000 ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም
እንዲኖረው ተደርጎ ዲዛይን የተደረገ ነው፡፡
12
የ

የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አበባ
677 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በአፋር
ብሔራዊ ክልል በሚሌ፣ ዱብቲ፣
አሳኢታ እና አፋምቦ ወረዳዎች ውስጥ
ይገኛል፡፡ የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት
በ1998 ዓ.ም የተጀመረና በ50,000 ሄክታር
መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተክል
ልማት የሚካሄድበት ፕሮጀክት ነው፡፡ ተንዳሆ
ስኳር ፋብሪካ ከሚኖረው 50,000 ሄክታር
መሬት ውስጥ 25,000 ሄክታር የሚሆነው
በሸንኮራ አገዳ አብቃይ የአካባቢው አርሶ
አደሮች የሚለማ ሲሆን ቀሪው 25,000
ሄክታር ደግሞ በፋብሪካው የሚለማ ነው፡፡
ለዚሁ ስኳር ልማት የሚውለው ውኃ ከተንዳሆ
ግድብ የሚገኝ ሲሆን ግድቡ 1.8 ቢሊዮን ሜትር
ኪዩብ ውኃ የመያዝ አቅም አለው፡፡ ፋብሪካው

ከ10,000 ሄክታር በላይ በመስኖ የሚለማ
መሬት ለአካባቢው ተወላጆች በማመቻቸቱም
የአካባቢው አርብቶ አደር ወደ ከፊል አርሶ
አደርነት መሸጋገር የቻለበት ምቹ ሁኔታ
ተፈጥሮ ተወላጁ ተጠቃሚ መሆን ጀምሯል፡፡

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

1. የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት

2.የከሰም ስኳር ልማትፕሮጀክት 	

የስኳር ፋብሪካ ይሆናል፡፡

የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በሚቀጥሉት
ጥቂት ዓመታት የስኳር ምርት መጠኑ ደረጃ
በደረጃ አድጎ በዓመት 619,000 ቶን ስኳር እና
55.4 ሚሊዮን ሊትር ኤታኖል እንዲያመርት
የፋብሪካው የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ የሚጠበቅ የአገራችን የስኳር ፕሮጀክት ነው፡
በ2006 በጀት ዓመት ተጠናቆ በሙሉ ፡ ፕሮጀክቱ በእቅዱ ዘመን በሙሉ አቅሙ
አቅሙ ማምረት ሲጀምር በቀን 13000 ቶን ወደ ሥራ ሲገባ ለ42,000 ያህል ዜጎች የስራ
አገዳ የመፍጨት አቅም የሚኖረው ሲሆን ዕድል የሚፈጥርና አገራችን ወደፊት ለውጭ
ከሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ ጋር ተዳምሮ ገበያ ከምታቀርበው ስኳር ውስጥ ጉልህ ድርሻ
ፋብሪካው በአጠቃላይ በቀን 26,000 ቶን አገዳ የሚይዝ ነው፡፡ በእቅዱ አመታት መጨረሻ
የመፍጨት አቅም ይኖረዋል፡፡ በሁለት ምዕራፍ በአጠቃላይ ከሚያመነጨው 120 ሜጋ ዋት
ግንባታው የሚካሄደው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ ለብሔራዊ የኃይል
ግንባታው ሲጠናቀቅና በሙሉ አቅሙ ማምረት ቋት የሚያበረክተው የኤሌክትሪክ ኃይል
ወደሚችልበት ደረጃ ሲሸጋገር በአፍሪካ ግዙፉ መጠንም 91 ሜጋ ዋት ይደርሳል፡፡
13

የተንዳሆ ግድብ

ከሰም ስኳር ልማት በአፋር ብሔራዊ ክልል
በዞን አምስት አዋሽ ፈንታሌ እና ዱለቻ
ወረዳዎች ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ከመተሐራ
ስኳር ፋብሪካ በ50 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ በ20,000 ሄክታር መሬት
ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተክል የሚካሄድበት
ነው፡፡ የሸንኮራ አገዳ እርሻ ልማቱ ከሰም
ከተባለው አካባቢ በተጨማሪ ቦልሀሞን በተሰኘ
አካባቢም የሚከናወን ነው፡፡ የከሰም ሰኳር
ልማት ፕሮጀክት የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ
የማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል ሆኖ የተጀመረ
ቢሆንም ስኳር ኮርፖሬሽን ከተቋቋመ ወዲህ
ቦታው ከመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ካለው ርቀት
አንፃር ተመዝኖና ተጠንቶ እራሱን ችሎ እንደ
አንድ የስኳር ፋብሪካ እንዲንቀሳቀስ ተደርጓል፡፡

ፋብሪካው በመጀመሪያ 6,000 ቶን ከዚያም
ደረጃ በደረጃ ወደ 10,000 ቶን ሸንኮራ አገዳ
በቀን ወደሚፈጭበት ደረጃ እያደገ የሚሄድ
ሲሆን የኤታኖል ፋብሪካና የኮጀነሬሽን
ፋሲሊቲም የሚኖረው ይሆናል፡፡ ስኳር
ፋብሪካው በመጀመሪያ ወደ ምርት ሲገባ እስከ
153,000 ቶን ስኳር እና እስከ 12,500 ሜትር
ኪዩብ የሚደርስ ኤታኖል በዓመት የማምረት
አቅም የሚኖረው ሲሆን ሙሉ አቅሙ ላይ
ሲደርስ ደግሞ በዓመት 260,000 ቶን ስኳር
እና 30,000 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል የማምረት
አቅም ይኖረዋል፡፡ ፋብሪካው ከዚህ ባሻገር 26
ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት
አቅም የሚኖረው ሲሆን ከዚህም ውስጥ 15
ሜጋ ዋት ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት
እንደሚያበረክት ይጠበቃል፡፡
14
3.ኩራዝ ስኳር ልማትፕሮጀክት 			
ኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች
ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን የሰላማጎ እና የኛንጋቶም ወረዳዎች፣ በቤንች
ማጂ ዞን የሱርማ እና የሜኢኒትሻሻ ወረዳዎች እንዲሁም በካፋ
ዞን የዴቻ ወረዳ የተመረጡ አካባቢዎች የሚካሄድ ነው፡፡ በዚህ
ፕሮጀክት የሚገነቡት አምስት ስኳር ፋብሪካዎች ሲሆኑ ሶስቱ በቀን
እያንዳንዳቸው 12 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት እና በዓመት 278 ሺህ ቶን
ስኳር እንዲሁም 26,162 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችሉ
ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ ሁለቱ ፋብሪካዎች በቀን እያንዳንዳቸው 24 ሺህ
ቶን አገዳ በመፍጨት እያንዳንዳቸው በዓመት 556,000ቶን ስኳር
እንዲሁም 52,324 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችሉ ናቸው፡፡
በዚህ ፕሮጀክት በአጠቃላይ በ175,000 ሄክታር መሬት ላይ የሸንኮራ

ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ከአዲስ አበባ በ1,200 ኪሎ ሜትር
ርቀት ላይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል ምዕራባዊ ዞን ወልቃይት ወረዳ
ይገኛል፡፡ በዚህ ፕሮጀክት አንድ የስኳር ፋብሪካ ይገነባል፡፡ ፋብሪካው
ሙሉ የማምረት አቅሙ ላይ ሲደርስ በዓመት 484 ሺህ ቶን ስኳር እና
41,654 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችል ነው፡፡ ፋብሪካው
50,000 ሄክታር ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ መሬት ይኖረዋል፡
፡ ለሸንኮራ አገዳ ልማቱ የሚያስፈልገው የውኃ አቅርቦት የሚገኘው
ዛሬማ ወንዝ ላይ ከሚገነባው የሜይ-ደይ ግድብ ሲሆን ግድቡ 840
ሜትር ስፋት እና 135.5 ሜትር ቁመት እንዲኖረው ተደርጎ እየተገነባ
ነው፡፡ የግድቡ ግንባታ ሲጠናቀቅ 3,497,000,000 ሜትር ኪዩብ ውኃ
የመያዝ አቅም ይኖረዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ እየተከናወነ ያለው አገር
በቀል በሆነው ሱር ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ ነው፡፡

አገዳ ልማት ይከናወናል፡፡ ለሸንኮራ አገዳ ልማቱ የሚያስፈልገው ውኃ
ኦሞ ወንዝ ላይ በሚገነባና 381 ሜትር ስፋት እና 22.4 ሜትር ከፍታ
ባለው የውኃ መቀልበሻ ዊር አማካይነት የሚገኝ ነው፡፡
በኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት የሚገነቡት አምስት ስኳር ፋብሪካዎች
ሙሉ የማምረት አቅማቸው ላይ ሲደርሱ በአጠቃላይ በዓመት እስከ
1,946,000 ቶን ስኳር እና 183,134 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት
ይችላሉ፡፡ በተጨማሪም ፋብሪካዎቹ 415 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ
ኃይል የሚያመርቱ ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ 275 ሜጋ ዋት ለብሔራዊ
ኤሌክትሪክ ቋት ያበረክታሉ፡፡

15

5. በለስ ስኳር
ልማትፕሮጀክት	
በለስ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በዋናነት የሚገኘው በአማራ ብሔራዊ ክልል
ሲሆን የተወሰነ የአገዳ እርሻ ልማቱ ሥራ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ
ክልል ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ፕሮጀክቱ ከአዲስ አበባ 576 ኪሎ ሜትር
ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ፕሮጀክት የሚገነቡት ሦስት ስኳር ፋብሪካዎች
ሲሆኑ በአጠቃላይ በ75,000 ሄክታር መሬት ላይ የሸንኮራ አገዳ ልማት
የሚከናወንበት ፕሮጀክት ነው፡፡ ፋብሪካዎቹ ለሸንኮራ አገዳ ልማት
የሚውለውን ውኃ የሚያገኙት በበለስ ወንዝ ላይ በተገነባ የውኃ መቀልበሻ
ዊር አማካይነት ነው፡፡ ሦስቱም ስኳር ፋብሪካዎች ሙሉ የማምረት
አቅማቸው ላይ ሲደርሱ እያንዳንዳቸው በዓመት 242,000 ቶን ስኳር እና
20,827 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል የማምረት አቅም ይኖራቸዋል፡፡ በፕሮጀክቱ
የዘር እና የኮሜርሻል አገዳ ተከላ፣የፋብሪካ ግንባታ፣ የመኖሪያና መኖሪያ
ያልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ቤቶች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል፡፡

16

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

4.ወልቃይት ስኳር
ልማት ፕሮጀክት
አርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በምዕራብ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ
ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ወለጋ ዞን እና በኢሉ አባቦራ
ዞኖች በዲዴሳ ሸለቆ ውስጥ ከአዲስ አበባ - ጅማ - በደሌ - ነቀምቴ
መስመር በ540 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ አርጆ ዲዴሳ ስኳር
ልማት ፕሮጀክት እ.አ.አ በ2009 አል-ሐበሻ ስኳር ፋብሪካ ኃላፊነቱ
የተወሰነ የግል ኩባንያ በሚል መጠሪያ ተቋቁሞ የነበረ ሲሆን ኩባንያው
ፕሮጀክቱን ማስቀጠል ባለመቻሉ ከስኳር ኮርፖሬሽን ጋር የሽያጭ ውል
በመፈጸም እ.አ.አ ከ2012 ነሐሴ ወር ጀምሮ ወደ ስኳር ኮርፖሬሽን

ንብረትነት ተዘዋውሯል፡፡ ፕሮጀክቱ ወደ ኮርፖሬሽኑ በተዘዋወረበት
ወቅት የፋብሪካው ግንባታ ስራ ከዘጠና በመቶ በላይ የተጠናቀቀ
ሲሆን ከ2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ጀምሮ የሥራ አመራር አባላት
ተመድቦለትና በየደረጃው የሰው ኃይል ተሟልቶለት ተልዕኮውን
ለማሣካት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ፋብሪካው በመጀመሪያ ምዕራፍ
አቅሙ በቀን 8 ሺህ ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም የሚኖረው ሲሆን
የፋብሪካው ዲዛይን ወደፊት በቀን 12 ሺህ ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም
እንዲኖረው ተደርጎ የተሰራ ነው፡፡

ስኳር ኮርፖሬሽን በአዳዲስ ስኳር ልማት
ፕሮጀክቶች የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት
የስኳር ልማቱን የሚደግፉ የውኃ ግድብ፣
የመስኖ አውታር፣ የመሬት ዝግጅት፣
የመንገድ፣ የመብራት፣ የውኃና የስልክ
አገልግሎት እንዲሁም መኖሪያና መኖሪያ
ያልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ቤቶች ግንባታን
ደረጃ በደረጃ ማከናወን ይኖርበታል፡
፡ ተልዕኮውን ለማሣካት ኮርፖሬሽኑ
በራሱ ከሚያከናውናቸው ተግባራት
በተጨማሪ ልማቱ ከሚካሄድባቸው
ክልሎች ጋር በቅንጅት በመስራት ውጤት
አስመዝግቧል፡፡ እንዲሁም ከተለያዩ
የግል፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ
ተቋማት ጋር የስራ ውል በመግባት ልዩ ልዩ
ሥራዎችን እንዲሰሩ እያደረገ ይገኛል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በሚገነባቸው በሁሉም አዳዲስ
የስኳር ፋብሪካዎች የሚሰሩ መኖሪያና
መኖሪያ ያልሆኑ ቤቶች ሙሉ በሙሉ
ከአግሮስቶን ምርት የሚገነቡና ወጪ እና
ጊዜን በመቆጠብ ረገድ እጅግ አዋጭ
የሆኑ ናቸው፡፡ ይህም ኮርፖሬሽኑ ከከተማ
ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴርና
ከሚኒስቴር መ/ቤቱ አማካሪ ድርጅት ጋር
በጋራ በመስራት ከአካባቢዎቹ ሁኔታ ጋር

17

ተስማሚ ዲዛይን ያላቸው ቤቶች ግንባታ
ለማከናወን የቻለበት ውጤታማ ተግባር
ነው፡፡ በተጨማሪም ከዚህ በፊት ለመሰል
ግንባታዎች ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ
ወጪ እና ይባክን የነበረውን የግንባታ ጊዜ
በእጅጉ መቀነስ ተችሏል፡፡
ኮርፖሬሸኑ የሚያስገነባቸው እነዚህ አስር
አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች በእርሻ፣
በፋብሪካ፣ በቤቶችና መስኖ ልማት ስራ
ለሚሰማሩ ቁጥራቸው ከ500,000 በላይ
ለሚሆኑ ዜጎች በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ
ተጨማሪ የስራ ዕድል ይፈጥራሉ፡፡
በአገሪቱ በሚገነቡ አስር አዳዲስ ስኳር
ፋብሪካዎች፣አንድ ጅምር ስኳር ፋብሪካ እና
ንብረትነቱ ወደ ኮርፖሬሽኑ የተዛወረውን
የአርጆ ዲዴሳ ስኳር ፋብሪካን ጨምሮ
እንዲሁም በነባር ስኳር ፋብሪካዎች
ላይ በተከናወኑ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች
አማካኝነት በእቅድ አመቱ መጨረሻና
ከዚያ በኋላ ባሉ ጥቂት ዓመታት ላይ
የአገሪቱን የስኳር ምርት መጠን ከ300,000
ቶን ወደ 2,252,013 ቶን ለማሳደግ ታቅዶ
ተግባራዊ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ነው፡፡
18

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

6.አርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት
ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

ወቅታዊ የስኳር ስርጭት ስልት
በመላ አገሪቱ የስኳር ስርጭት የሚከናወነው ንግድ ሚኒስቴርና ስኳር
ኮርፖሬሽን በሚመድቡት ኮታ አማካይነት ሲሆን ስርጭቱ የሚከናወነው
በሦስት መንገዶች ነው፡፡ እነርሱም የሚከተሉት ናቸው፡-

የስኳር ስርጭት ስልት በአዲስ አበባ
በአሁኑ ወቅት ስኳር ለአዲስ አበባ ተጠቃሚዎች የሚሰራጨው የአዲስ
አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኮታ በመደበላቸው የሸማቾች የሕብረት
ሥራ ማኅበራት አማካኝነት በራሳቸው ሱቅና ለቸርቻሪ ነጋዴዎች
በማሰራጨት ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስኳር የሚያገኙት
በኢትፍሩት አማካይነት ነው፡፡

የስኳር ስርጭት ስልት በክልሎች
በክልሎች ስኳር ለተጠቃሚዎች የሚሰራጨው በጅንአድ አማካይነት
ወደተመረጡት ማሰራጫ ከተሞች ከተጓጓዘ በኋላ የየክልሉ ንግድና
ኢንዱስትሪ ቢሮዎች መርጠው በሚያቀርቧቸው ጅምላ ነጋዴዎች
በኩል ለቸርቻሪ ነጋዴዎች በማሰራጨት ነው፣

የስኳር ስርጭት ለልዩ ልዩ ኢንዱስትሪዎች
ስኳርን በግብዓትነት የሚጠቀሙ ልዩ ልዩ ኢንዱስትሪዎች ስኳር
የሚያገኙት ደግሞ ንግድ ሚኒስቴርና ኮርፖሬሽኑ በኮሚቴ በጥናት
የመደቡላቸውን የስኳር መጠን (ኮታ) ነው፡፡ ሁሉም በስርጭቱ
የሚሳተፉ አካላት ስኳር የሚያከፋፍሉት ከኮርፖሬሽኑ የስኳር
መጋዝኖች በመረከብ ነው፡፡
19

20
በነባርና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎችና ፕሮጀክቶች ኮርፖሬሽኑ
የሚያካሄደውን የመስኖ እና የቤቶች ግንባታ ማከናወን፣
የጥገና አገልግሎት መስጠትና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ማከናወን
እና መምራት፣

ስኳር ኮርፖሬሽን በአንድ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ በርካታ የሥራ
ዘርፎች ያሉት ነው፡፡ ኮርፖሬሽኑ በአገሪቱ የሚገኙ ሁሉንም ነባር ስኳር
ፋብሪካዎች እንዲሁም ጅምር እና አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን 3.የኦፕሬሽን ዘርፍ
በነባርና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች እና ፕሮጀክቶች የእርሻ እና
የሚመራ ተቋም ነው፡፡ የዋና መስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በተመለከተ
የፋብሪካ ኦፕሬሽን ስራዎች ላይ ክትትል፣ ድጋፍና ቁጥጥር
በ2004 ዓ.ም መጋቢት ወር ላይ ተጠናቆ ተግባራዊ በተደረገው
ማድረግና መምራት፣
የመሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ (BPR) መሠረት በምክትል ዋና
ዳይሬክተሮች የሚመሩ አስራ አንድ ዘርፎች አሉት፡፡ ከ2005 ዓ.ም
መጨረሻ ወራት ጀምሮም የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ተቋቁሞና ኃላፊም 4.የሕዝብ አደረጃጀት ዘርፍ
ተሾሞለት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የጽሕፈት ቤቱና የዘርፎቹ ተግባርና
በነባር እና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች እና ፕሮጀክቶች የሚገኙ
የሸንኮራ አገዳ አብቃዮችና አነስተኛ ተቋማትን ማደራጀት፣
ኃላፊነትም የሚከተለው ነው፡ማስተባበርና መከታተል፤ ልማት በሚካሄድባቸው አካባቢዎች
የሕዝብ ግንኙነት፣ የካሳ ክፍያ፣ የመልሶ ማቋቋም እና የመሬት
1.የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ርክክብ ስራዎችን መምራትና ማስፈጸም፣
በዋና ዳይሬክተሩ ተለይተው የሚሰጡ ልዩ ክትትል
የሚያስፈልጋቸውን
ስራዎች
(ስፔሻል
አሳይመንትስ)
መከታተልና ማስፈጸም፣ የሥራ አመራር ስብሰባዎችን ማቀድ፣ 5.የግብይት ዘርፍ
በስኳርና ተጓዳኝ ምርቶች ላይ የገበያ ጥናትና የፕሮሞሽን ስራ
ማስተባበርና ማስፈጸም፣ ለዘርፎች በጋራ የተሰጡና ልዩ
ማከናወን፣ የአገር ውስጥ ስርጭትን መምራትና ማከናወን፣
ትኩረት የሚያስፈልጋቸውን ሥራዎች መከታተል፣ ማስተባበርና
የውጭ ግብይትና የሎጅስቲክ ማኔጅመንት ስራ ማከናወን፣
ስለአፈጻጸማቸው ሪፖርት ማቅረብ፣

6.የምርምርና ስልጠና ዘርፍ

በሸንኮራ አገዳ አመራረት እና ተያያዥ ስራዎች ላይ ምርምር
21

የማካሄድ፣ ለሸንኮራ አገዳ ዝርያ ዴቨሎፕመንት
የምርምር ስራዎችን ማከናወንና መምራት፣ በስኳር
ቴክኖሎጂ ዙሪያ የምርምር ስራዎችን መምራትና
ማከናወን፣ የስልጠና እና ስርጸት ስራዎችን
መምራትና ማስፈጸም፣

7.የዕቅድና ፕሮጀክት ዘርፍ
የኮርፖሬት ፖሊሲዎችን እና ስትራተጂክ ዕቅዶችን
ማዘጋጀት፣ የኦፕሬሽን ዕቅድ፣ ክትትልና ቁጥጥር
ስራዎችን መምራትና ማስፈጸም፣ የጥናትና ፕሮጀክት
ዕቅድ፣ ክትትልና ግምገማ ማከናወን፣

8.የሰው ሀብት ልማትና አመራር ዘርፍ

የሰው ሀብት አመራርና አስተዳደር ስራዎችን
መምራትና መፈጸም፣ የሰራተኛና ኢንዱስትሪ
ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን መምራትና
ማከናወን፣ የሰው ሀብት ልማትና አሰራር ስርዓት
መዘርጋት፣ መምራትና ማስፈጸም፣

9.የፋይናንስ ዘርፍ

ግንባታ ዘርፍ
በነባር እና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች የሚካሄዱ የአገዳ ተክል ልማት እና
የፋብሪካ ግንባታ ስራዎችን መምራት እና ማስፈጸም፣

11.የኮርፖሬት ካይዘንና የለውጥ ሥራ አመራር ዘርፍ
የትራንስፎርሜሽን ሥራ አመራር ለውጥ ሥርዓት በመዘርጋት መምራትና
ማስፈጸም፣ የካይዘን ትግበራን በመከታተል፣ በመቆጣጠርና ማስፈጸም፣
የለውጥ ፕሮግራም ዲዛይን ማድረግና ማስተዋወቅ፣ የለውጥ ፕሮግራም
ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀትና እንዲተገበር ማድረግ እና በለውጥ ፕሮግራም
የአሰራር ሥርዓት በመዘርጋት ማስፈጸም፣

12.የግዢና ንብረት አስተዳደር ዘርፍ
የግዢ፣ የንብረትና የፋሲሊቲ አስተዳደር ስራዎችን መምራትና ማከናወን፣

የዝግጅት ክፍሉ አድራሻ
የስኳር ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ፡	
ዳይሬክተር - መድኩን ተክሌ
	
ሞባይል- +251-913539694 ቢሮ- +251-11 552 74 75
የኮርፖሬሽኑ ዋና መስሪያ ቤት አድራሻ
	
ስልክ ፡ +251 11 552 66 53/67
ፖስታ - 20034
	
የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት

የፋይናንስ እና ተያያዥ ስራዎችን ማከናወን፣
የፋይናንስ ቁጥጥር ስራዎችን ማከናወን እና የፈንድ
አስተዳደር ስራዎችን መምራትና መፈጸም፣ የትሬዠሪ
ማኔጅመንት ስራዎችን መምራትና መፈጸም፣
	etsugar@hotmail.com

10.የአገዳ ተክል ልማት እና ፋብሪካ www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar
22

• www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar •

ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry!

የስኳር ኮርፖሬሽን
ወቅታዊ አደረጃጀት

2.የመስኖና ቤቶች ግንባታ ዘርፍ

Contenu connexe

Tendances

Project report on Employee Satisfaction
 Project report on Employee Satisfaction Project report on Employee Satisfaction
Project report on Employee SatisfactionMegha Sanghavi
 
Organization study at gem sugars
Organization study at gem sugarsOrganization study at gem sugars
Organization study at gem sugarsProjects Kart
 
Sakthi sugar internship report
Sakthi sugar internship reportSakthi sugar internship report
Sakthi sugar internship reportKasiRajan25
 
Study of Organisational behavior of Coca cola Company
Study of Organisational behavior of Coca cola CompanyStudy of Organisational behavior of Coca cola Company
Study of Organisational behavior of Coca cola CompanyAbishekMU
 
Performance Management System Mahindra N Mahindra Ltd
Performance Management System Mahindra N Mahindra LtdPerformance Management System Mahindra N Mahindra Ltd
Performance Management System Mahindra N Mahindra Ltdalvareena
 
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptx
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptxORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptx
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptxHarikrishnan M
 
Marketing ACC LTD.
Marketing ACC LTD. Marketing ACC LTD.
Marketing ACC LTD. Shubham Negi
 
Case Study - Working capital management at sail
Case Study - Working capital management at sailCase Study - Working capital management at sail
Case Study - Working capital management at sailAnjalisoni61
 
Human resource management practices at google
Human resource management practices at googleHuman resource management practices at google
Human resource management practices at googlePrashant Shukla
 
A project report on consumer perception towards nandini milk
A project report on  consumer perception towards nandini milkA project report on  consumer perception towards nandini milk
A project report on consumer perception towards nandini milkBabasab Patil
 
17122316 sam-kmf-report-for-mku
17122316 sam-kmf-report-for-mku17122316 sam-kmf-report-for-mku
17122316 sam-kmf-report-for-mkuRaheela Banu
 
Shell as a learning organization
Shell as a learning organizationShell as a learning organization
Shell as a learning organizationMohammad M. Younesi
 
Presentation ambuja cement
Presentation ambuja cementPresentation ambuja cement
Presentation ambuja cementAman Kesharwani
 
Organization Study at Nirani Sugars
Organization Study at Nirani SugarsOrganization Study at Nirani Sugars
Organization Study at Nirani SugarsProjects Kart
 
Lucky cement final project FR
Lucky cement final project FRLucky cement final project FR
Lucky cement final project FRtayyabaways
 
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltd
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltdeffectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltd
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltdRaghavendra Raghu
 
Reward system linked to peformance- a broad overview
Reward system linked to peformance- a broad overviewReward system linked to peformance- a broad overview
Reward system linked to peformance- a broad overviewJanardan Raccha
 
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...Babasab Patil
 

Tendances (20)

Project report on Employee Satisfaction
 Project report on Employee Satisfaction Project report on Employee Satisfaction
Project report on Employee Satisfaction
 
Organization study at gem sugars
Organization study at gem sugarsOrganization study at gem sugars
Organization study at gem sugars
 
Sakthi sugar internship report
Sakthi sugar internship reportSakthi sugar internship report
Sakthi sugar internship report
 
Study of Organisational behavior of Coca cola Company
Study of Organisational behavior of Coca cola CompanyStudy of Organisational behavior of Coca cola Company
Study of Organisational behavior of Coca cola Company
 
Performance Management System Mahindra N Mahindra Ltd
Performance Management System Mahindra N Mahindra LtdPerformance Management System Mahindra N Mahindra Ltd
Performance Management System Mahindra N Mahindra Ltd
 
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptx
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptxORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptx
ORGANISATIONAL STUDY REPORT OF STEEL AUTHORITY OF INDIA lpptx
 
Marketing ACC LTD.
Marketing ACC LTD. Marketing ACC LTD.
Marketing ACC LTD.
 
Case Study - Working capital management at sail
Case Study - Working capital management at sailCase Study - Working capital management at sail
Case Study - Working capital management at sail
 
Human resource management practices at google
Human resource management practices at googleHuman resource management practices at google
Human resource management practices at google
 
Engro
EngroEngro
Engro
 
A project report on consumer perception towards nandini milk
A project report on  consumer perception towards nandini milkA project report on  consumer perception towards nandini milk
A project report on consumer perception towards nandini milk
 
17122316 sam-kmf-report-for-mku
17122316 sam-kmf-report-for-mku17122316 sam-kmf-report-for-mku
17122316 sam-kmf-report-for-mku
 
Shell as a learning organization
Shell as a learning organizationShell as a learning organization
Shell as a learning organization
 
Presentation ambuja cement
Presentation ambuja cementPresentation ambuja cement
Presentation ambuja cement
 
HR POLICY- COCA COLA
HR POLICY- COCA COLAHR POLICY- COCA COLA
HR POLICY- COCA COLA
 
Organization Study at Nirani Sugars
Organization Study at Nirani SugarsOrganization Study at Nirani Sugars
Organization Study at Nirani Sugars
 
Lucky cement final project FR
Lucky cement final project FRLucky cement final project FR
Lucky cement final project FR
 
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltd
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltdeffectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltd
effectiveness of safety and welfare measures at NSL sugars ltd
 
Reward system linked to peformance- a broad overview
Reward system linked to peformance- a broad overviewReward system linked to peformance- a broad overview
Reward system linked to peformance- a broad overview
 
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...
A project report on estimation of working capital reqiurements krishna sugar ...
 

En vedette

የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ም
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ምየስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ም
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ምEthiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007Ethiopian Sugar Corporation
 
PALLAVI GUPTA RESUMEE
PALLAVI  GUPTA RESUMEEPALLAVI  GUPTA RESUMEE
PALLAVI GUPTA RESUMEEPALLAVI GUPTA
 
The 10 pillar OMO Model
The 10 pillar OMO Model The 10 pillar OMO Model
The 10 pillar OMO Model IAWG Africa
 
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽር
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽርየስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽር
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽርEthiopian Sugar Corporation
 
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2 December , 2016
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2  December , 2016Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2  December , 2016
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2 December , 2016Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ  2009 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ  2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ 2009 ዓ.ምEthiopian Sugar Corporation
 

En vedette (11)

የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ም
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ምየስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ም
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵ - ጥር 2007 ዓ.ም
 
The Omo-Kuraz Sugar Development Project
The Omo-Kuraz Sugar Development Project The Omo-Kuraz Sugar Development Project
The Omo-Kuraz Sugar Development Project
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4
 
External vacancy
External vacancyExternal vacancy
External vacancy
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 3. ቁጥር 2 መጋቢት 2007
 
PALLAVI GUPTA RESUMEE
PALLAVI  GUPTA RESUMEEPALLAVI  GUPTA RESUMEE
PALLAVI GUPTA RESUMEE
 
The 10 pillar OMO Model
The 10 pillar OMO Model The 10 pillar OMO Model
The 10 pillar OMO Model
 
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽር
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽርየስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽር
የስኳር ኢንዱስትሪ እድገት ንጽጽር
 
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2 December , 2016
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2  December , 2016Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2  December , 2016
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 2 December , 2016
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ  2009 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ  2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 2-ታህሳስ 2009 ዓ.ም
 
omos
omosomos
omos
 

Similaire à የስኳር ኮርፖሬሽን መረጃዎች || Sugar Corporation Facts - ታህሳስ 2006

የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያየስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያEthiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 ታህሳስ 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2  ታህሳስ 2006ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2  ታህሳስ 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 ታህሳስ 2006Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት  ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006ጣፋጭ ዜና መጽሄት  ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ምEthiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና  መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ምጣፋጭ ዜና  መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ምEthiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ምEthiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም
 ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ምMeresa Feyera
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008Ethiopian Sugar Corporation
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007Ethiopian Sugar Corporation
 
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet Ethiopian Sugar Corporation
 

Similaire à የስኳር ኮርፖሬሽን መረጃዎች || Sugar Corporation Facts - ታህሳስ 2006 (16)

የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያየስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ
የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 4 ሰኔ 2008
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 ታህሳስ 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2  ታህሳስ 2006ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2  ታህሳስ 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 ታህሳስ 2006
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት  ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006ጣፋጭ ዜና መጽሄት  ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 2. ቁጥር 3 መጋቢት 2006
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት - ልዩ እትም ታህሳስ 2011 ዓ.ም
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 3. ቁጥር 2 መስከረም 2007
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና  መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ምጣፋጭ ዜና  መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ልዩ ዕትም መስከረም 2012 ዓ.ም
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4. ቁጥር 1 መስከረም 2008
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ምጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 4-ሰኔ 2009 ዓ.ም
 
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም
 ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም
ጣፋጭ ዜና መፅሔት ቅፅ 5 ቁጥር 3-መጋቢት 2009 ዓ.ም
 
ጣፋጭ ዜና መፅሄት ቁጥር 3
ጣፋጭ ዜና መፅሄት ቁጥር 3ጣፋጭ ዜና መፅሄት ቁጥር 3
ጣፋጭ ዜና መፅሄት ቁጥር 3
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቅፅ 4 ቁጥር 3 መጋቢት 2008
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 4 ቅፅ 2. ቁጥር 2 መጋቢት 2008
 
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007
ጣፋጭ ዜና መጽሄት ቁጥር 3 ቅፅ 4. ቁጥር 2 ሰኔ 2007
 
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet
Ethiopian Sugar Corporation Research Division Booklet
 
Ethiopian leather sector 2018 2019 focus
Ethiopian leather sector 2018 2019 focusEthiopian leather sector 2018 2019 focus
Ethiopian leather sector 2018 2019 focus
 

Plus de Ethiopian Sugar Corporation

Sweet News Letter - Special Edition - September 2019
Sweet News Letter - Special Edition - September 2019Sweet News Letter - Special Edition - September 2019
Sweet News Letter - Special Edition - September 2019Ethiopian Sugar Corporation
 
Investment opportunities in ethiopian sugar industry [ministry of finance]
Investment opportunities in ethiopian sugar industry  [ministry of finance]Investment opportunities in ethiopian sugar industry  [ministry of finance]
Investment opportunities in ethiopian sugar industry [ministry of finance]Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018 Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018 Ethiopian Sugar Corporation
 
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December  2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.2 December  2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationEthiopian Sugar Corporation
 

Plus de Ethiopian Sugar Corporation (15)

Sweet News Letter - Special Edition - September 2019
Sweet News Letter - Special Edition - September 2019Sweet News Letter - Special Edition - September 2019
Sweet News Letter - Special Edition - September 2019
 
Ethiopian Sugar Industry Profile
Ethiopian Sugar Industry ProfileEthiopian Sugar Industry Profile
Ethiopian Sugar Industry Profile
 
Request for Information [RFI]
Request for Information [RFI] Request for Information [RFI]
Request for Information [RFI]
 
Investment opportunities in ethiopian sugar industry [ministry of finance]
Investment opportunities in ethiopian sugar industry  [ministry of finance]Investment opportunities in ethiopian sugar industry  [ministry of finance]
Investment opportunities in ethiopian sugar industry [ministry of finance]
 
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018 Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018
Sweet Newsletter Special Edition, December, 2018
 
Ethiopian sugar industry profile
Ethiopian sugar industry profileEthiopian sugar industry profile
Ethiopian sugar industry profile
 
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017
Ethiopian Sugar Corporation Newsletter (Sweet ) - Vol. 5 No. 4 June , 2017
 
Ethiopian Sugar Industry Profile
Ethiopian Sugar Industry ProfileEthiopian Sugar Industry Profile
Ethiopian Sugar Industry Profile
 
Comparison of the sugar industry
Comparison of the sugar industryComparison of the sugar industry
Comparison of the sugar industry
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.4 June 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.3 March 2016 , by Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December  2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.2 December  2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.2 December 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.4. No.1 September 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.4 June 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
 
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar CorporationSweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
Sweet Newsletter Vol.3. No.3 March 2015 , by Ethiopian Sugar Corporation
 

የስኳር ኮርፖሬሽን መረጃዎች || Sugar Corporation Facts - ታህሳስ 2006

  • 1.
  • 2. ዘመናዊ የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ በግል የውጭ ባለሃብቶችና በመንግስት ሽርክና በኩባንያ መልክ የተጀመረው በ1946 ዓ.ም ከአዲስ አበባ 110 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ወንጂ ላይ ሲሆን በሽርክና ወደ ስራ የገባው የውጭ ኩባንያም ኤች.ቪ.ኤ. የተሰኘ የደች ኩባንያ ነው፡፡ ኩባንያው አምስት ሺህ ሄክታር የሸንኮራ አገዳ ማልሚያ መሬት ተረክቦ ስራ የጀመረው ሰኔ 18 ቀን 1943 ዓ.ም ነበር፡፡ ኩባንያው የፋብሪካ ግንባታውን መጋቢት 11 ቀን 1946 ዓ.ም አጠናቆ ስኳር ማምረት ሲጀምር የነበረው የመፍጨት አቅም በዓመት እስከ 70 ሺህ ቶን የሚደርስ ሲሆን ምዕዙን ስኳር እና ባለ አስር ሳንቲም እሽግ ስኳር ለገበያ ያቀርብ ነበር፡፡ በወቅቱ የወንጂ አካባቢ በዓለማችን ከፍተኛ ምርት ከሚያስመዘግቡና ለስኳር ምቹ ከሆኑ አካባቢዎች አንዱ የነበረ ሲሆን ከወንጂ ስኳር ፋብሪካ ምስረታ ጋር ተያይዞም በሰኔ ወር 1953 ዓ.ም የወንጂ ከረሜላ ፋብሪካ ተቋቁሞ ደስታ ከረሜላ አምርቶ ለገበያ ለአገሪቱ ሶስተኛ የሆነውን የፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ለመገንባት በ1967 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ጥናት ተካሄዶ የፊንጫአ ሸለቆ ለስኳር ምርት አዋጭ ሆኖ ተገኘ ፡፡ ጠለቅ ያለ ጥናት እንዲካሄድበትም ቡከርስ አግሪካልቸራል ኢንተርናሽናል ሊሚትድ በተባለ ኩባንያ አማካይነት ከ1970 ዓ.ም ጀምሮ ስለፕሮጀክቱ ዝርዝር ጥናት ተካሄደ፡፡ በፋይናንስ ዕጥረት ሳቢያ ለተወሰነ ጊዜ የተጓተተው የፋብሪካው ግንባታም የአፍሪካ ልማት ባንክና የልማት ፈንድ ፣ የአውስትራሊያና የስፔን መንግስታት እንዲሁም የሀገር ውስጥ ባንኮች የፋይናንስ ምንጮች መሆናቸው ተረጋግጦ የፕሮጀክቱ የግንባታ ሂደት ጥር ወር 1981 ዓ.ም እንዲሁም የሸንኮራ አገዳ ተከላ ስራው በ1984 ዓ.ም. ተጀመረ፡፡ ማቅረብ ጀመረ፡፡ እዛው ወንጂ ላይ የተገነባው የሸዋ ስኳር ፋብሪካ ደግሞ በ1955 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን ፋብሪካው በወቅቱ በዓመት የነበረው የመፍጨት አቅም ከ70 እስከ 80 ሺህ ቶን ድረስ ነበር ፡፡ ሌላውና ለአገራችን ሁለተኛው የሆነው የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ በአክሲዮን መልክ ሰኔ 26 ቀን 1957 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግስትና የደች ኩባንያ በሆነው ኤች.ቪ.ኤ. መካከል ተመስርቶ በ1962 ዓ.ም ልዩ ስሟ መርቲ ተብላ በምትታወቀው ከአዲስ አበባ 200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ ቦታ ተከፈተ፡፡ መጀመሪያ ላይ ፋብሪካው ለሸንኮራ አገዳ ልማት የሚያውለው 11,000 ሄክታር መሬት ተሰጥቶት ወደ ምርት ሲገባ የማምረት አቅሙ በቀን 1,700 ኩንታል ስኳር ብቻ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት ፋብሪካው ያለው አማካይ ዓመታዊ ስኳር የማምረት አቅም 1,300,000 ኩንታል ገደማ ነው:: አንጋፋው ወንጂ ስኳር ፋብሪካ 1 በህግ ሲፈርስ በምትኩ በደንብ ቁጥር 88/85 መተሐራ ስኳር ፋብሪካ፣ በደንብ ቁጥር 88/85 ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ እና በደንብ ቁጥር 199/86 ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ (በወቅቱ አዲስ የተጀመረ የስኳር ልማት ፕሮጀክት ነበር) እራሣቸውን የቻሉ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሆነው እንዲቋቋሙ ተደረገ፡፡ ከቀደምቶቹ ስኳር ፋብሪካዎች በተሻለ ዘመናዊ የሆነውን የፊንጫአ ስኳር ልማት ፕሮጀክት የፋብሪካና ኤታኖል ግንባታ ያከናወኑት ኤፍ.ሲ.ሼፈርና አሶሽየትስ የተባለ የአሜሪካ ኩባንያ እና በእርሱ ስር የፋብሪካውን ተከላ ያካሄደው ድዌቶ ኢንተርናሽናል የተባለ የደች ኩባንያ ሲሆኑ በርካታ አገር በቀል ድርጅቶችም በግንባታው ተሳትፈዋል፡፡ የፋብሪካው ግንባታ የተጠናቀቀውም የደርግ ሥርዓት ተወግዶ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) በወሰደው እርምጃ ነው፡፡ የጋራ አገልግሎት እንዲሰጥ “የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ድጋፍ ሰጪ ማዕከል አክስዮን ማህበር” በሶስቱ ስኳር ፋብሪካዎች፣ በልማት ባንክ እና በመድን ድርጅት በአክስዮን መልክ ህዳር 1990 ዓ.ም ተቋቋመ፡፡ በመቀጠልም አራተኛውና በአፋር ብሔራዊ ክልል እየተገነባ የሚገኘው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በደንብ ቁጥር 122/98 የተመሰረተ ሲሆን ፋብሪካው በሃምሳ ሺህ ሄክታር ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ መሬት እንዲኖረው እና ዓመታዊ የስኳር ምርት መጠኑ 619,000 ቶን እንዲሁም ዓመታዊ ኤታኖል ምርቱ 55.4 ሚሊዮን ሊትር እንዲሆን ታቅዶ የተጀመረ ፕሮጀክት ነው፡፡ በኋላም ድጋፍ ሰጪ ማእከሉን በማፍረስ “የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኤጀንሲ” በአዋጅ ቁጥር 504/98 ተቋቁሞ የስኳር ፋብሪካዎቹን በመቆጣጠር፣ በፕሮጀክት ልማት፣ በምርምር፣ በስልጠናና በግብይት ረገድ ድጋፍ ሲሰጥ ቆየ፡፡ ከጥቅምት 19 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ግንባታው ተጠናቆ የኢትዮጵያ ስኳር ልማት ኤጀንሲ እንዲፈርስ የሙከራ ምርት የጀመረው የካቲት ወር 1990 ተደርጎ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ዓ.ም ቢሆንም መደበኛ ስራውን የጀመረው 192/2003 የአሁኑ “ስኳር ኮርፖሬሽን” ተቋቁሞ በ1991 ዓ.ም ነው፡፡ በዚሁ ዓመት ያስመዘገበው የስኳር ልማትን በአገራችን በስፋት ለማካሄድ የወንጂ ሸዋን እና የመተሐራ ስኳር ፋብሪካዎችን ዓመታዊ ምርት 500,000 ኩንታል ስኳር ነበር፡፡ በሚያስችለው መልኩ ተደራጅቶ ተግባራዊ እንዲሁም የአዲስ ከተማንና የአስመራ ከረሜላን እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ያስተዳድር የነበረው ኮርፖሬሽን በ1984 ዓ.ም ይህ በእንዲህ እንዳለ ለስኳር ፋብሪካዎቹ 2 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! የስኳር ኢንዱስትሪ በኢትዮጵያ በ1967 ዓ.ም በተደረገው የመንግስት ለውጥ ምክንያት ፋብሪካዎቹ በመንግስት ይዞታ ስር ሆኑ:: በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ህግ ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር 58/1970 የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ተቋቁሞ ወንጂ ሸዋ እና መተሐራ ስኳር ፋብሪካን ጨምሮ አዲስ ከተማ እና አስመራ ከረሜላ ፋብሪካን እንዲያስተዳድር ተደረገ፡፡
  • 3. የአገራችን ኢኮኖሚ ባለፉት አሥር ተከታታይ አመታት በየአመቱ በአማካይ 11 በመቶ ዕድገት የተመዘገበበት ነው፡፡ ይህንን ፈጣን እና መሰረተ ሰፊ የኢኮኖሚ ዕድገት በማስቀጠል መንግስት የምዕተ አመቱን የልማት ግቦች ከማሳካት ባሻገር እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ20122015 ባሉት አመታት አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለማሰለፍ አገራዊ ራዕይ አስቀምጦ ለስኬቱ በጽናት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህ ተልዕኮ ስኬት ባለፉት አመታት በተካሄዱ የልማት ስራዎች የተመዘገቡ ውጤቶችን፣ መልካም ተሞክሮዎችንና የአገሪቱን ራዕይ መሰረት በማድረግ ህዝቡ በየደረጃው በስፋት የተሳተፈበት የአምስት አመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል፡፡ የአምስት አመቱ እቅድ አላማዎች አጠቃላይ ኢኮኖሚው በየአመቱ ቢያንስ በአማካይ 11 በመቶ እድገትን በማስመዝገብ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ መታየት የጀመሩትን የዋጋ ግሽበትን የመሣሰሉ ችግሮችን በማስወገድና በማቃለል የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት የሚያስችል ርብርብ እየተካሄደ ነው፡፡ የትምህርትና ጤና አገልግሎት ሽፋንን በመጨመርና ጥራቱን በማረጋገጥ ላይ የተመሰረተ ማህበራዊ ልማት በማካሄድ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት፣ የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ መንግሥት መፍጠርና ማጠናከር፣ ለቀጣይ የአገር ግንባታ ስራ ምቹ መደላድል መፍጠርና እነዚህን አላማዎች በተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ ማዕቀፍ ውስጥ መፈጸም የልማቱን ቀጣይነት የማረጋገጥ ጉዳይ በመሆናቸው በዚህ ረገድ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ የተለያዩ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው፡፡ 3 የኢንዱስትሪው ዘርፍ በኢኮኖሚው ውስጥ ቁልፍ ሚና እንዲጫወት በተነደፈው ስትራተጂ መሰረት በአጠቃላይ የአገሪቱን የልማትና የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ በተመለከተ የተነደፉትን አላማዎችና የአፈጻጸም አቅጣጫዎች መሰረት በማድረግ በኢንዱስትሪው ዘርፍም ተያያዥ ዝርዝር አላማዎች የተቀረጹ ሲሆን ከዘርፉ በአመት እስከ 18 በመቶ እድገት ይጠበቃል፡፡ መንግሥት በነደፈው የአምስት አመት እቅድ መሰረት የገቢ ምርቶችን የሚተኩ ኢንዱስትሪዎች ከመቼውም ጊዜ ይልቅ የላቀ ትኩረት ተሰጥቷቸው እንዲስፋፉ እየተደረገ ነው፡፡ የአገራችን ነባር የስኳር ፋብሪካዎች የሚያመርቱት የስኳር ምርት እያደገ የመጣውን የአገር ውስጥ ፍላጎት ማርካት ባለመቻሉ ይህንኑ ዕጥረት ለመቅረፍ መንግስት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ስኳር ከውጪ አገር አስገብቶ በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ሲያቀርብ መቆየቱ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህንን ሁኔታ በኢንዱስትሪ ልማት ስትራተጂው መሰረት ከማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ በተለይ በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች ስር ለሚመደበው የስኳር ልማት ንኡስ ዘርፍ ትኩረት የተሰጠው በብዙዎቹ ቆላማ የአገራችን አካባቢዎች ምርቱን ማምረት የሚቻል በመሆኑና በተለይም በእነዚህ አካባቢዎች ለመስኖ ልማት የተመቸና ሊለማ የሚችል ሰፊ መሬት ያለ በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከህዝቡ የኑሮ እድገት ጋር ተያይዞ የአገር ውስጥ የስኳር ፍላጎት እየጨመረ በመሄዱና የስኳር ምርት ሰፊ የውጭ ገበያ ያለው በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የመንግስት ስኳር ፋብሪካዎች በዘርፉ ልማት ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና እንዲጫወቱ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በሌላ በኩል የስኳር ፋብሪካዎቹን በአለም ገበያ በዋጋና በጥራት ተወዳዳሪ ለማድረግ በአውሮፓ ገበያ ለስኳር አምራች የአፍሪካ አገሮች የተሰጠውን ልዩ እድል ለመጠቀም እንዲሁም ከዘርፉ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል፡፡ ከላይ የተጠቀሱትን ነባራዊ ሁኔታዎች እና የመንግስትን የትኩረት አቅጣጫ መሰረት በማድረግም የዘርፉን የልማት እንቅስቃሴ ለመምራትና ለማስፈጸም በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 192/2003 ስኳር ኮርፖሬሽን ተቋቁሞ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ 4 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! የስኳር ልማት ንኡስ ዘርፍ ስትራተጂያዊ ማዕቀፍ ለመለወጥም መንግስት በአምስት አመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን ከማካሄድ ባሻገር የነባር ስኳር ፋብሪካዎችን ለማስፋፋቱ ስራ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ተንቀሳቅሷል፤ በመንቀሳቀስ ላይም ይገኛል፡፡
  • 4. ff የሸንኮራ አገዳና ስኳር የሚያስገኙ ሰብሎች ማልማት፣ ff ስኳር፣ የስኳር ውጤቶችን፣ የስኳር ተረፈ ምርቶችን እና የስኳር ተረፈ ምርት ውጤቶችን በፋብሪካ ማዘጋጀትና ማምረት፣ ff ምርቶቹንና ተረፈ ምርቶቹን ለአገር ውስጥ እና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፣ ff አዳዲስና የማስፋፊያ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች የአዋጭነት ጥናት፣ የዲዛይን ዝግጅት፣ የቴክኖሎጂ መረጣና ድርድር፣ የተከላና ኮሚሽኒንግ ስራዎች እንዲካሄዱ ማድረግ፣ ff ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በሸንኮራ አገዳና በስኳር አመራረት ቴክኖሎጂ ጥናትና ምርምር ማካሄድና ጠቃሚ ውጤቶችን በስራ ላይ ማዋል፣ ff አቅሙ ካላቸው የአገር ውስጥ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለመንግስት የስኳር ፋብሪካዎች የሚያስፈልጉ የማምረቻ መሳሪያዎችና መለዋወጫዎች ዲዛይንና ፋብሪኬሽን ስራዎች በሀገር ውስጥ እንዲከናወኑ ማድረግ፣ ff በህግ መሰረት ለስራው የሚያስፈልገው መሬት ባለይዞታ መሆንና ማልማት፣ ff የአገዳ ምርታቸውን ለመንግስት የስኳር ፋብሪካዎች የሚያቀርቡ አገዳ አብቃዮችን ማበረታታትና መደገፍ፣ ff ለስኳር ኢንዱስትሪ የሚፈለገውን የሰለጠነ የሰው ሃይል በሚፈለገው አይነት፣ መጠንና ጥራት ለማፍራት እንዲቻል ከሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማት ጋር መተባበር፣ ff የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የሚያወጣውን መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ መሰረት በማድረግ ቦንድ መሸጥና በዋስትና ማስያዝ እና ከአገር ውስጥና ከውጭ የገንዘብ ምንጮች ጋር የብድር ውል መደራደርና መፈራረም፣ ff አላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች ተዛማጅ ስራዎችን መስራት ናቸው፡፡ የስኳር ኮርፖሬሽን ራዕይ፣ተልዕኮ እና እሴቶች ራዕይ፡ተልዕኮ፡- œœ የአገሪቱን የስኳር ፍላጎት ማርካት፣ œœ በዓለም ገበያ ከፍተኛ የኤክስፖርት ድርሻ መያዝ፣ œœ የስኳር ተረፈ ምርቶችን በመጠቀም የአገሪቱን የኢነርጂ አቅርቦት መደገፍ፣ œœ ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር፣ œœ ስኳር ልማቱ በሚካሄድበት አካባቢ የባህልና ማህበራዊ እድገትን ማፋጠን/ማገዝ፣ œœ በስኳር ልማት የቴክኖሎጂ ሽግግር ማምጣት፣ œœ ተጓዳኝ ሰብሎችን በማልማት የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ማጎልበት፤ œœ የስኳር ኢንዱስትሪውን ስትራቴጂካዊ አላማዎች ለመፈፀም የሚያስችል ተቋማዊ ብቃት መፍጠር፣ œœ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር መፍጠር፡፡ ቁልፍ ዕሴቶች ኮርፖሬሽኑ የእለት ከዕለት ስራውን የሚያከናውነው የሚከተሉትን ቁልፍ እሴቶች መሰረት በማድረግ ነው፡፡ እነርሱም፡hh ውጤት ተኮር እና ወጪ ቆጣቢ የአመለካከትና የአሰራር hh መልካም ስነ ምግባር፣ ስርአት ማስፈን፣ hh ከአካባቢው ህዝብ ጋር hh የማያቋርጥ ለውጥና ቀጣይ ተወዳዳሪነት፣ ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ፡፡ hh መልካም አስተዳደር ማስፈን፣ አጋርነት መፍጠርና የስኳር ኮርፖሬሽን የአምስት ዓመት ዓላማዎችና ግቦች አጠቃላይ ዓላማዎች ÒÒ በቀጣይ ዕድገት ላይ የተመሰረተና በዓለም ተወዳዳሪ የሆነ የስኳር ኢንዱስትሪ መፍጠር፣ œœ በሀገር ደረጃ ለሚደረገው የፖለቲካል ኢኮኖሚ ለውጥ ማለትም ፈጣን፣ቀጣይ እና ፍትሀዊ እድገት ለማምጣት የጎላ ድርሻ የሚያበረክት ተቋም መፍጠር፣ œœ ልማታዊ አመለካከትና ስነምግባር ያለው ለለውጥ የሚሰራ፣ ለስራው ተፈላጊ ክህሎት ያለው ለውጤትና ለስኬት የሚተጋ አመራርና ሰራተኛ መፍጠር፣ 5 tt tt tt tt tt የአገሪቱን የስኳር ፍላጎት አቅርቦት ማረጋገጥ፣ በአገሪቱ የስኳር ተጓዳኝ ምርቶችን በማሳደግ የኃይል አቅርቦትን መደገፍና ቁልፍ የኢኮኖሚ አገልግሎት ላላቸው ተግባራት ማዋል፣ የስኳር ንዑስ ዘርፍ ለብሔራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚኖረውን አስተዋጽኦ ማሣደግ እና ለዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ በዓለም ገበያ ከፍተኛ የኤክስፖርት ድርሻ መያዝ፣ የስኳር ልማት ኢንዱስትሪ ንዑስ ዘርፍን ስትራቴጂካዊ ዓላማዎች ለመፈጸም የሚያስችል የሰው ኃይል ልማት ፣ የምርምርና የቴክኖሎጂ ድጋፍ የሚያደርግ ተቋማዊ ብቃት መፍጠር ናቸው፡፡ 6 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar በማቋቋሚያ አዋጁ የተቀመጡ የስኳር ኮርፖሬሽን ዓላማዎች
  • 5. tt የስኳር ምርትን 2.25 ሚሊዮን ቶን፣ የኤታኖል ምርትን 181,604 ሜትር ኪዩብ ማድረስ፣ tt በልማት ዘመኑ መጨረሻ ዘመን ላይ 101 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት ማበርከት፣ tt በወንጂ ሸዋ ፣በመተሐራ፣በፊንጫአ እና በተንዳሆ ስኳር ፋብሪካዎች የተጀመሩትን የነባር ስኳር ፋብሪካዎች ማስፋፊያና የአዲስ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ማጠናቀቅ፣ tt ተጨማሪ አስር አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎችን መትከል፣ tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሳደግ በ2007 በጀት ዓመት መጨረሻ እስከ 623,000 ቶን ጥሬ ስኳር እና 623,000 ቶን ነጭ ስኳር በድምሩ 1,246,000 ቶን ስኳር ኤክስፖርት ማድረግ፣ tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሣደግ በ2007 በጀት ዓመት መጨረሻ እስከ 137,464 ሜትር ኪዩብ ኬሮሲን (Kerosene) በማምረት ለምግብ ማብሰያና ለሌሎች ግብዓቶች አገልግሎት ማዋልና ከውጭ በዚሁ መጠን ይገባ የነበረውን ምርት መተካት፣ tt በዕቅድ ዘመኑ ውስጥ ደረጃ በደረጃ በማሣደግ በ2007 በጀት ዓመት tt tt tt tt tt tt tt መጨረሻ እስከ 44,340 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ለብሌንዲንግ (Blending) አገልግሎት ማዋል፣ ከፍተኛ ምርት የሚሰጡ ስድስት በምርምር የተገኙ የሸንኮራ አገዳ ዝርያዎች መልቀቅ፣ አንድ የተሟላ የሸንኮራ አገዳ ማዳቀያ ጣቢያ (Breeding Station) ማቋቋም፣ የተጀመሩ አራት የቲሹ ካልቸር ላቦራቶሪ እና ግሪን ሀውስ ማጠናቀቅ፣ ምርታማነትን በማሻሻልና ከሄክታር የሚገኘውን ምርት አሁን ካለበት አማካይ 145 ቶን ወደ 155 ቶን ማሳደግ፣ ለ21,500 ሠራተኞች በተለያየ ደረጃ የዕውቀትና ሙያ ማሻሻያ ትምህርት/ሥልጠና መስጠት፣ በስኳር ልማት ዘርፉ በሚካሄድ የእርሻ፣ ፋብሪካ፣ ቤቶችና መስኖ ልማት ሥራ ከ 200 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠር፣ የንዑስ ዘርፉን ዋና መስሪያ ቤት የጋራ የቢሮ ህንፃ እንዲሁም የምርምርና ሥልጠና ተቋማትን መገንባት ናቸው፡፡ ኮርፖሬሽኑ እነዚህን ያስቀመጣቸውን ዓላማዎችና ግቦች ከዳር ለማድረስ በነባር ስኳር ፋብሪካዎች ላይ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን ያከናወነ ሲሆን፣ አንድ ጅምር የስኳር ልማት ፕሮጀክትን የማጠናቀቅ እንዲሁም አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን የመገንባት ስራም እያከናወነ ይገኛል፡፡ 7 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! ዋና ዋና ግቦች የነባር ስኳር ፋብሪካዎች የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች 1. ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በአገራችን የስኳር ፋብሪካ ታሪክ ፋና ወጊ የሆነው የወንጂ ስኳር ፋብሪካ በ1946 ዓ.ም ግንባታው ተጠናቆ ማምረት የጀመረ ሲሆን የሸዋ ስኳር ፋብሪካ ደግሞ እዛው ወንጂ ላይ በ1955 ዓ.ም ተመርቆ ስራ የጀመረ ሌላው ስኳር ፋብሪካ ነው፡፡ ሁለቱ አንጋፋ ፋብሪካዎች በአንድ አስተዳደር እየተዳደሩ ያመርቱ የነበረ ሲሆን ወንጂ እና ሸዋ ስኳር ፋብሪካዎች ስራቸውን እስካቆሙበት ማለትም ወንጂ እስከ 2004 እንዲሁም ሸዋ እስከ 2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ የነበራቸው የማምረት አቅም በአማካይ በአመት 75,000 ቶን ስኳር ነው፡፡ ሁለቱም ስኳር ፋብሪካዎች ኤች.ቪ.ኤ በተባለ የደች ኩባንያ የተገነቡና በኩባንያውና በመንግስት የጋራ ባለቤትነት በሽርክና የተቋቋሙ ነበሩ፡፡ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ነባር አጠቃላይ የሸንኮራ አገዳ መሬት ሰባት ሺህ ሄክታር የነበረ ሲሆን ከዚህ መካከል አንድ ሺህ ሄክታሩ ይለማ የነበረው በአካባቢው በሚገኙ አገዳ አብቃይና አቅራቢ አርሶ አደሮች አማካይነት ነበር፡፡ ነባሩን የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ በአዲስና ዘመናዊ ፋብሪካ ለመተካት የማስፋፊያ ፕሮጀክት በፋብሪካ እና በእርሻ ዘርፍ ተከናውኖ የፋብሪካ ማስፋፊያ ስራው በ2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ ተጠናቋል፡፡ በፋብሪካ ማስፋፊያ በኩል በተከናወነው የማስፋፊያ ስራ አማካይነት ፋብሪካው መጀመሪያ ወደ ስራ ሲገባ በቀን 6,250 ቶን አገዳ በመፍጨት በዓመት 174,946 ቶን ስኳር የማምረት አቅም የሚኖረው ሲሆን ደረጃ በደረጃ የማምረት አቅሙን በማሳደግ አዲስ የተገነባው የወንጂ/ሸዋ ስኳር ፋብሪካ 8
  • 6. የማስፋፋት ስራ ዋቄ ጢዮ፣ ሰሜን ዶዶታ እና ወለንጪቲ ተብለው በሚታወቁ አካባቢዎች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ይሄው የእርሻ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ አዲሱ ፋብሪካ በአጠቃላይ 16,000 ሄክታር የሸንኮራ አገዳ መሬት የሚኖረው ሲሆን እስከ 2005 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ 4000 ሄክታር ተጨማሪ መሬት በሸንኮራ አገዳ እንዲሸፈን ተደርጓል፡፡ የፋብሪካው አጠቃላይ የሸንኮራ አገዳ እርሻ ማስፋፊያ ስራ በአገዳ አብቃይ ገበሬዎች ይዞታ ስር ያለና በእነርሱ አማካኝነት የሚለማ ነው፡፡ 2. የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ 3. የፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ የፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አበባ 350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምዕራብ ኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ሆሮጉድሩ ወለጋ ዞን ውስጥ ይገኛል፡፡ የፋብሪካው ግንባታ በ1990 ዓ.ም. የተጠናቀቀ ቢሆንም ወደ ምርት የገባው ግን በ1991 ዓ.ም ነው፡፡ ፋብሪካው የማስፋፊያ ስራ ከማከናወኑ በፊት በዓመት 110,000 ቶን ስኳር እና እስከ 8 ሚሊዮን ሊትር የሚደርስ ኤታኖል ያመርት ነበር፡፡ እስከ 2003 ዓ.ም አጋማሽ ድረስም ብቸኛው ኤታኖል የሚያመርት ፋብሪካ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ፊንጫአ ስኳር ፋብሪካ ለማከናወን ካቀደው የፋብሪካ እና የእርሻ ማስፋፊያ ስራ መካከል የፋብሪካ ማስፋፊያ ስራውን በ2005 በጀት ዓመት አጠናቋል፡፡ የእርሻ ማስፋፊያ ስራው ከፊንጫአ ወንዝ በስተምሥራቅ ኢስት ባንክ እና ነሼ ተብለው በሚጠሩ አካባቢዎች እንዲሁም በፊንጫአ ወንዝ በስተምዕራብ በለማው የአገዳ መሬት አጠገብ በሚገኙ ክፍት ቦታዎች ላይ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ፋብሪካው እያካሄደ ባለው የእርሻ ማስፋፊያ ፕሮጀክት አማካይነት የሸንኮራ አገዳ መሬቱን 21,000 ሄክታር ለማድረስ በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝ ሲሆን እስከ 2006 ዓ.ም መጀመሪያ ወራት ድረስ ብቻ በሸንኮራ አገዳ የተሸፈነ መሬቱን ከ17,000 ሄክታር በላይ አድርሷል፡፡ የ መተሐራ ስኳር ፋብሪካ ለአገራችን ሁለተኛው የስኳር ፋብሪካና ከአዲስ አበባ 200 ኪ.ሜ ርቀት የሚገኝ ሲሆን ግንባታው ተጠናቆ ስኳር ማምረት የጀመረው በ1962 ዓ.ም ነበር፡፡ ፋብሪካው በአክስዮን መልክ በኢትዮጵያ መንግስትና ወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካን በገነባው የደቹ ኤች.ቪ.ኤ ኩባንያ አማካይነት የተቋቋመና በአሁኑ ወቅት 10,235 ሄክታር በሸንኮራ አገዳ የተሸፈነ መሬት ያለው ነው፡፡ የፋብሪካው አማካይ የማምረት አቅም በዓመት 136,692 ቶን ስኳር ሲሆን በአገራችን ካሉት ነባር ስኳር ፋብሪካዎች እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የተሻለ የማምረት አቅም የነበረው ፋብሪካ ነው፡፡ ፋብሪካው ባካሄደው የማስፋፊያ ፕሮጀክት የኤታኖል ማምረቻ ፕላንት ገንብቶ ከ2003 ዓ.ም አጋማሽ ጀምሮ ኤታኖል በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ ፋብሪካው በዓመት እስከ 12.5 ሚሊዮን ሊትር ኤታኖል የማምረት አቅም አለው፡፡ • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! በቀን 12,500 ቶን አገዳ ወደ መፍጨት ከፍ የሚል እና ዓመታዊ የስኳር ምርት መጠኑም ወደ 222,700 ቶን የሚያድግ ይሆናል፡፡ የዚህ አዲስና ዘመናዊ ፋብሪካ ኤታኖል የማምረት አቅምም በመጀመሪያ ምዕራፍ 10,000 ሜትር ኪዩብ ወደ ማምረት አቅም ቀጥሎም በሁለተኛው ምዕራፍ በሚኖረው አቅም 12,800 ሜትር ኪዩብ እንዲደርስ የታቀደ ሲሆን ፋብሪካው በእቅዱ አመታት መጨረሻ ለብሔራዊ የኃይል ቋት የሚያበረክተው የኤሌክትሪክ ኃይል መጠንም 22 ሜጋ ዋት ይደርሳል፡፡ በሌላ በኩል ነባሩ የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የሸንኮራ አገዳ እርሻ መሬትን ኤታኖል ማምረቻ ፋብሪካ 9 በፋብሪካ ማስፋፊያ ረገድ ደግሞ እስከ 2005 በጀት ዓመት በቀን 5,000 ቶን አገዳ ይፈጭ የነበረውን ፋብሪካ ወደ 12,000 ቶን የማሳደግ እንዲሁም ኤታኖል ፋብሪካውን የማስፋፋት ስራ ለማጠናቀቅ ተይዞ የነበረውን ግብ ለማሣካት ተችሏል፡፡ በዚህ የማስፋፊያ ስራ አማካይነትም በእቅዱ አመታት መጨረሻ ፋብሪካው በአመት 270,000 ቶን ስኳር እና 20,000 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት ወደሚችልበት ሙሉ አቅም ይሸጋገራል፡፡ የፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ 10
  • 7. የ ስኳር ኮርፖሬሽን በስኳር ልማት ዘርፍ በአምስት አመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመንና ከዚያ ቀጥሎ ባሉት ጥቂት ዓመታት በነባሮቹና አዲስ በሚገነቡ የስኳር ፋብሪካዎች አማካይነት አሁን ባሉት ሦስት ነባር ፋብሪካዎች በአመት በአማካይ እየተመረተ ያለውን 300 ሺህ ቶን ገደማ የሚሆን ስኳር ወደ 2.25 ሚሊዮን ቶን፣ እንዲሁም በዓመት ይመረት የነበረውን 8 ሚሊዮን ሊትር የሚጠጋ ኤታኖል ወደ 181,604,000 ሊትር ለማሳደግ ታቅዷል፡፡በሌላ በኩል ኮርፖሬሽኑ ፋብሪካዎቹ ከስኳር ተረፈ ምርት የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨትና የራሳቸውን የኃይል ፍላጎት በማሟላት 101 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት ማበርከት እንዲችሉ በትጋት እየሰራ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም ኮርፖሬሽኑ በነባሮቹና አዲስ በሚገነቡ የስኳር ፋብሪካዎች 137,464 ሜትር ኪዩብ ኬሮሲን በማምረትና በዚሁ መጠን ከውጭ የሚገባውን ኬሮሲን በመተካት ለምግብ ማብሰያና ለሌሎች ግብዓቶች አገልግሎት ለማዋል እንዲሁም 44,340 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ለብሌንዲንግ እንዲውልና አገራችን ለዚህ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሪ ለመቀነስ አቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ከአንድ ሚሊዮን ሔክታር መሬት በላይ ከሚሸፍኑ እና ለዘርፉ ምቹ ከሆኑ የውኃ እና የመስኖ ልማት ቦታዎች መካከል ከ500,000 ሺህ ሔክታር የሚበልጥ የአገሪቷን መሬት ለሸንኮራ አገዳ ልማት ማዋል እንደሚቻል በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደ ጥናት ታውቋል፡፡ በዚሁ መሰረትም በግንባር ቀደምትነት ለስኳር ልማት እንደሚሆኑ የተፈተሹት ቦታዎች የላይኛውና ታችኛው በለስ አካባቢዎች፣ከጣና ሐይቅ በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኘው የላይኛው ዲንደር ፣ የተከዜን ወንዝና ገባሮችን ተከትሎ በወልቃይትና ሁመራ፣ በአንገር ወንዝ ሸለቆ በነጌሶ፣በመካከለኛው ገናሌ ወንዝ እና በጋምቤላ አካባቢ የባሮና ጊሎ ወንዞችን ተከትለው የሚገኙት አካባቢዎች ናቸው፡፡ በዚህ መሠረት በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ጥናት ከተካሄደባቸው ከላይ ከተጠቀሱት ቦታዎች መካከል በጣና በለስ በ75,000 ሄክታር ላይ የሚለማን የሸንኮራ አገዳ መሬት የሚጠቀሙ እያንዳንዳቸው በቀን አስራ ሁለት ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችሉ ሦስት የስኳር ፋብሪካዎች ይገነባሉ፡፡ በተጨማሪም በደቡብ ኦሞ፣ቤንች ማጂ እና ካፋ ዞኖች (ኦሞ-ኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት) በ175,000 ሄክታር የሸንኮራ አገዳ መሬት ላይ የሚለማን ሸንኮራ አገዳ በግብዓትነት 11 የሚጠቀሙ ሁለት እያንዳንዳቸው በቀን 24 ሺህ እንዲሁም ሶስት በቀን እያንዳንዳቸው 12 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችሉ አምስት የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት ታቅዶ በትግበራ ላይ ይገኛል፡፡ በወልቃይት (ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት) በ50,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ የሚጠቀም በቀን 24 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችል አንድ የስኳር ፋብሪካ እንዲሁም በአፋር ክልል በከሰም ስኳር ልማት ፕሮጀክት አማካኝነት በ20,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተጠቅሞ በቀን 10 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት የሚችል አንድ ስኳር ፋብሪካ በአጠቃላይ አስር ስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት የሚያስችል ሰፊ ሥራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በአፋር ክልል በ50,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማን የሸንኮራ አገዳ • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች በግብዓትነት ተጠቅሞ በአመት 619,000 ቶን ስኳር ማምረት የሚችል ፋብሪካ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ እና በኢሉ አባቦራ ዞኖች አልሀበሻ በሚል መጠሪያ በአንድ የፓኪስታን የግል ኩባንያ የተቋቋመውንና ግንባታው ከዘጠና በመቶ በላይ የተጠናቀቀ ስኳር ፋብሪካን ኩባንያው ስራውን መቀጠል ባለመፈለጉ ወደ ኮርፖሬሽኑ ንብረትነት በ2005 ዓ.ም እንዲዛወር ተደርጓል፡፡ የፋብሪካ ግንባታውን የማጠናቀቅ እና በኩባንያው ብዙም ያልተገፋበት የሸንኮራ አገዳ ልማት ስራ በስፋት በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ይህ በኮርፖሬሽኑ ይዞታ ስር የሆነው የአርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት የስኳር ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ ወደ ምርት ሲገባ በቀን 12,000 ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም እንዲኖረው ተደርጎ ዲዛይን የተደረገ ነው፡፡ 12
  • 8. የ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አበባ 677 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በአፋር ብሔራዊ ክልል በሚሌ፣ ዱብቲ፣ አሳኢታ እና አፋምቦ ወረዳዎች ውስጥ ይገኛል፡፡ የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በ1998 ዓ.ም የተጀመረና በ50,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተክል ልማት የሚካሄድበት ፕሮጀክት ነው፡፡ ተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ከሚኖረው 50,000 ሄክታር መሬት ውስጥ 25,000 ሄክታር የሚሆነው በሸንኮራ አገዳ አብቃይ የአካባቢው አርሶ አደሮች የሚለማ ሲሆን ቀሪው 25,000 ሄክታር ደግሞ በፋብሪካው የሚለማ ነው፡፡ ለዚሁ ስኳር ልማት የሚውለው ውኃ ከተንዳሆ ግድብ የሚገኝ ሲሆን ግድቡ 1.8 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውኃ የመያዝ አቅም አለው፡፡ ፋብሪካው ከ10,000 ሄክታር በላይ በመስኖ የሚለማ መሬት ለአካባቢው ተወላጆች በማመቻቸቱም የአካባቢው አርብቶ አደር ወደ ከፊል አርሶ አደርነት መሸጋገር የቻለበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮ ተወላጁ ተጠቃሚ መሆን ጀምሯል፡፡ • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! 1. የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት 2.የከሰም ስኳር ልማትፕሮጀክት የስኳር ፋብሪካ ይሆናል፡፡ የተንዳሆ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በሚቀጥሉት ጥቂት ዓመታት የስኳር ምርት መጠኑ ደረጃ በደረጃ አድጎ በዓመት 619,000 ቶን ስኳር እና 55.4 ሚሊዮን ሊትር ኤታኖል እንዲያመርት የፋብሪካው የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ የሚጠበቅ የአገራችን የስኳር ፕሮጀክት ነው፡ በ2006 በጀት ዓመት ተጠናቆ በሙሉ ፡ ፕሮጀክቱ በእቅዱ ዘመን በሙሉ አቅሙ አቅሙ ማምረት ሲጀምር በቀን 13000 ቶን ወደ ሥራ ሲገባ ለ42,000 ያህል ዜጎች የስራ አገዳ የመፍጨት አቅም የሚኖረው ሲሆን ዕድል የሚፈጥርና አገራችን ወደፊት ለውጭ ከሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ ጋር ተዳምሮ ገበያ ከምታቀርበው ስኳር ውስጥ ጉልህ ድርሻ ፋብሪካው በአጠቃላይ በቀን 26,000 ቶን አገዳ የሚይዝ ነው፡፡ በእቅዱ አመታት መጨረሻ የመፍጨት አቅም ይኖረዋል፡፡ በሁለት ምዕራፍ በአጠቃላይ ከሚያመነጨው 120 ሜጋ ዋት ግንባታው የሚካሄደው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ ለብሔራዊ የኃይል ግንባታው ሲጠናቀቅና በሙሉ አቅሙ ማምረት ቋት የሚያበረክተው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደሚችልበት ደረጃ ሲሸጋገር በአፍሪካ ግዙፉ መጠንም 91 ሜጋ ዋት ይደርሳል፡፡ 13 የተንዳሆ ግድብ ከሰም ስኳር ልማት በአፋር ብሔራዊ ክልል በዞን አምስት አዋሽ ፈንታሌ እና ዱለቻ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ከመተሐራ ስኳር ፋብሪካ በ50 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቱ በአጠቃላይ በ20,000 ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ ተክል የሚካሄድበት ነው፡፡ የሸንኮራ አገዳ እርሻ ልማቱ ከሰም ከተባለው አካባቢ በተጨማሪ ቦልሀሞን በተሰኘ አካባቢም የሚከናወን ነው፡፡ የከሰም ሰኳር ልማት ፕሮጀክት የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ የማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል ሆኖ የተጀመረ ቢሆንም ስኳር ኮርፖሬሽን ከተቋቋመ ወዲህ ቦታው ከመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ካለው ርቀት አንፃር ተመዝኖና ተጠንቶ እራሱን ችሎ እንደ አንድ የስኳር ፋብሪካ እንዲንቀሳቀስ ተደርጓል፡፡ ፋብሪካው በመጀመሪያ 6,000 ቶን ከዚያም ደረጃ በደረጃ ወደ 10,000 ቶን ሸንኮራ አገዳ በቀን ወደሚፈጭበት ደረጃ እያደገ የሚሄድ ሲሆን የኤታኖል ፋብሪካና የኮጀነሬሽን ፋሲሊቲም የሚኖረው ይሆናል፡፡ ስኳር ፋብሪካው በመጀመሪያ ወደ ምርት ሲገባ እስከ 153,000 ቶን ስኳር እና እስከ 12,500 ሜትር ኪዩብ የሚደርስ ኤታኖል በዓመት የማምረት አቅም የሚኖረው ሲሆን ሙሉ አቅሙ ላይ ሲደርስ ደግሞ በዓመት 260,000 ቶን ስኳር እና 30,000 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል የማምረት አቅም ይኖረዋል፡፡ ፋብሪካው ከዚህ ባሻገር 26 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም የሚኖረው ሲሆን ከዚህም ውስጥ 15 ሜጋ ዋት ለብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት እንደሚያበረክት ይጠበቃል፡፡ 14
  • 9. 3.ኩራዝ ስኳር ልማትፕሮጀክት ኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን የሰላማጎ እና የኛንጋቶም ወረዳዎች፣ በቤንች ማጂ ዞን የሱርማ እና የሜኢኒትሻሻ ወረዳዎች እንዲሁም በካፋ ዞን የዴቻ ወረዳ የተመረጡ አካባቢዎች የሚካሄድ ነው፡፡ በዚህ ፕሮጀክት የሚገነቡት አምስት ስኳር ፋብሪካዎች ሲሆኑ ሶስቱ በቀን እያንዳንዳቸው 12 ሺህ ቶን አገዳ መፍጨት እና በዓመት 278 ሺህ ቶን ስኳር እንዲሁም 26,162 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችሉ ናቸው፡፡ ቀሪዎቹ ሁለቱ ፋብሪካዎች በቀን እያንዳንዳቸው 24 ሺህ ቶን አገዳ በመፍጨት እያንዳንዳቸው በዓመት 556,000ቶን ስኳር እንዲሁም 52,324 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችሉ ናቸው፡፡ በዚህ ፕሮጀክት በአጠቃላይ በ175,000 ሄክታር መሬት ላይ የሸንኮራ ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ከአዲስ አበባ በ1,200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል ምዕራባዊ ዞን ወልቃይት ወረዳ ይገኛል፡፡ በዚህ ፕሮጀክት አንድ የስኳር ፋብሪካ ይገነባል፡፡ ፋብሪካው ሙሉ የማምረት አቅሙ ላይ ሲደርስ በዓመት 484 ሺህ ቶን ስኳር እና 41,654 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት የሚችል ነው፡፡ ፋብሪካው 50,000 ሄክታር ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳ መሬት ይኖረዋል፡ ፡ ለሸንኮራ አገዳ ልማቱ የሚያስፈልገው የውኃ አቅርቦት የሚገኘው ዛሬማ ወንዝ ላይ ከሚገነባው የሜይ-ደይ ግድብ ሲሆን ግድቡ 840 ሜትር ስፋት እና 135.5 ሜትር ቁመት እንዲኖረው ተደርጎ እየተገነባ ነው፡፡ የግድቡ ግንባታ ሲጠናቀቅ 3,497,000,000 ሜትር ኪዩብ ውኃ የመያዝ አቅም ይኖረዋል፡፡ የግድቡ ግንባታ እየተከናወነ ያለው አገር በቀል በሆነው ሱር ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ ነው፡፡ አገዳ ልማት ይከናወናል፡፡ ለሸንኮራ አገዳ ልማቱ የሚያስፈልገው ውኃ ኦሞ ወንዝ ላይ በሚገነባና 381 ሜትር ስፋት እና 22.4 ሜትር ከፍታ ባለው የውኃ መቀልበሻ ዊር አማካይነት የሚገኝ ነው፡፡ በኩራዝ ስኳር ልማት ፕሮጀክት የሚገነቡት አምስት ስኳር ፋብሪካዎች ሙሉ የማምረት አቅማቸው ላይ ሲደርሱ በአጠቃላይ በዓመት እስከ 1,946,000 ቶን ስኳር እና 183,134 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል ማምረት ይችላሉ፡፡ በተጨማሪም ፋብሪካዎቹ 415 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመርቱ ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ 275 ሜጋ ዋት ለብሔራዊ ኤሌክትሪክ ቋት ያበረክታሉ፡፡ 15 5. በለስ ስኳር ልማትፕሮጀክት በለስ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በዋናነት የሚገኘው በአማራ ብሔራዊ ክልል ሲሆን የተወሰነ የአገዳ እርሻ ልማቱ ሥራ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልል ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ፕሮጀክቱ ከአዲስ አበባ 576 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ፕሮጀክት የሚገነቡት ሦስት ስኳር ፋብሪካዎች ሲሆኑ በአጠቃላይ በ75,000 ሄክታር መሬት ላይ የሸንኮራ አገዳ ልማት የሚከናወንበት ፕሮጀክት ነው፡፡ ፋብሪካዎቹ ለሸንኮራ አገዳ ልማት የሚውለውን ውኃ የሚያገኙት በበለስ ወንዝ ላይ በተገነባ የውኃ መቀልበሻ ዊር አማካይነት ነው፡፡ ሦስቱም ስኳር ፋብሪካዎች ሙሉ የማምረት አቅማቸው ላይ ሲደርሱ እያንዳንዳቸው በዓመት 242,000 ቶን ስኳር እና 20,827 ሜትር ኪዩብ ኤታኖል የማምረት አቅም ይኖራቸዋል፡፡ በፕሮጀክቱ የዘር እና የኮሜርሻል አገዳ ተከላ፣የፋብሪካ ግንባታ፣ የመኖሪያና መኖሪያ ያልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ቤቶች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ 16 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! 4.ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት
  • 10. አርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት በምዕራብ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ወለጋ ዞን እና በኢሉ አባቦራ ዞኖች በዲዴሳ ሸለቆ ውስጥ ከአዲስ አበባ - ጅማ - በደሌ - ነቀምቴ መስመር በ540 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ አርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት እ.አ.አ በ2009 አል-ሐበሻ ስኳር ፋብሪካ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ በሚል መጠሪያ ተቋቁሞ የነበረ ሲሆን ኩባንያው ፕሮጀክቱን ማስቀጠል ባለመቻሉ ከስኳር ኮርፖሬሽን ጋር የሽያጭ ውል በመፈጸም እ.አ.አ ከ2012 ነሐሴ ወር ጀምሮ ወደ ስኳር ኮርፖሬሽን ንብረትነት ተዘዋውሯል፡፡ ፕሮጀክቱ ወደ ኮርፖሬሽኑ በተዘዋወረበት ወቅት የፋብሪካው ግንባታ ስራ ከዘጠና በመቶ በላይ የተጠናቀቀ ሲሆን ከ2005 በጀት ዓመት መጨረሻ ጀምሮ የሥራ አመራር አባላት ተመድቦለትና በየደረጃው የሰው ኃይል ተሟልቶለት ተልዕኮውን ለማሣካት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ፋብሪካው በመጀመሪያ ምዕራፍ አቅሙ በቀን 8 ሺህ ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም የሚኖረው ሲሆን የፋብሪካው ዲዛይን ወደፊት በቀን 12 ሺህ ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም እንዲኖረው ተደርጎ የተሰራ ነው፡፡ ስኳር ኮርፖሬሽን በአዳዲስ ስኳር ልማት ፕሮጀክቶች የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የስኳር ልማቱን የሚደግፉ የውኃ ግድብ፣ የመስኖ አውታር፣ የመሬት ዝግጅት፣ የመንገድ፣ የመብራት፣ የውኃና የስልክ አገልግሎት እንዲሁም መኖሪያና መኖሪያ ያልሆኑ አገልግሎት ሰጪ ቤቶች ግንባታን ደረጃ በደረጃ ማከናወን ይኖርበታል፡ ፡ ተልዕኮውን ለማሣካት ኮርፖሬሽኑ በራሱ ከሚያከናውናቸው ተግባራት በተጨማሪ ልማቱ ከሚካሄድባቸው ክልሎች ጋር በቅንጅት በመስራት ውጤት አስመዝግቧል፡፡ እንዲሁም ከተለያዩ የግል፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ጋር የስራ ውል በመግባት ልዩ ልዩ ሥራዎችን እንዲሰሩ እያደረገ ይገኛል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በሚገነባቸው በሁሉም አዳዲስ የስኳር ፋብሪካዎች የሚሰሩ መኖሪያና መኖሪያ ያልሆኑ ቤቶች ሙሉ በሙሉ ከአግሮስቶን ምርት የሚገነቡና ወጪ እና ጊዜን በመቆጠብ ረገድ እጅግ አዋጭ የሆኑ ናቸው፡፡ ይህም ኮርፖሬሽኑ ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴርና ከሚኒስቴር መ/ቤቱ አማካሪ ድርጅት ጋር በጋራ በመስራት ከአካባቢዎቹ ሁኔታ ጋር 17 ተስማሚ ዲዛይን ያላቸው ቤቶች ግንባታ ለማከናወን የቻለበት ውጤታማ ተግባር ነው፡፡ በተጨማሪም ከዚህ በፊት ለመሰል ግንባታዎች ይወጣ የነበረውን ከፍተኛ ወጪ እና ይባክን የነበረውን የግንባታ ጊዜ በእጅጉ መቀነስ ተችሏል፡፡ ኮርፖሬሸኑ የሚያስገነባቸው እነዚህ አስር አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች በእርሻ፣ በፋብሪካ፣ በቤቶችና መስኖ ልማት ስራ ለሚሰማሩ ቁጥራቸው ከ500,000 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ ተጨማሪ የስራ ዕድል ይፈጥራሉ፡፡ በአገሪቱ በሚገነቡ አስር አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች፣አንድ ጅምር ስኳር ፋብሪካ እና ንብረትነቱ ወደ ኮርፖሬሽኑ የተዛወረውን የአርጆ ዲዴሳ ስኳር ፋብሪካን ጨምሮ እንዲሁም በነባር ስኳር ፋብሪካዎች ላይ በተከናወኑ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች አማካኝነት በእቅድ አመቱ መጨረሻና ከዚያ በኋላ ባሉ ጥቂት ዓመታት ላይ የአገሪቱን የስኳር ምርት መጠን ከ300,000 ቶን ወደ 2,252,013 ቶን ለማሳደግ ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ነው፡፡ 18 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! 6.አርጆ ዲዴሳ ስኳር ልማት ፕሮጀክት
  • 11. ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! ወቅታዊ የስኳር ስርጭት ስልት በመላ አገሪቱ የስኳር ስርጭት የሚከናወነው ንግድ ሚኒስቴርና ስኳር ኮርፖሬሽን በሚመድቡት ኮታ አማካይነት ሲሆን ስርጭቱ የሚከናወነው በሦስት መንገዶች ነው፡፡ እነርሱም የሚከተሉት ናቸው፡- የስኳር ስርጭት ስልት በአዲስ አበባ በአሁኑ ወቅት ስኳር ለአዲስ አበባ ተጠቃሚዎች የሚሰራጨው የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኮታ በመደበላቸው የሸማቾች የሕብረት ሥራ ማኅበራት አማካኝነት በራሳቸው ሱቅና ለቸርቻሪ ነጋዴዎች በማሰራጨት ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስኳር የሚያገኙት በኢትፍሩት አማካይነት ነው፡፡ የስኳር ስርጭት ስልት በክልሎች በክልሎች ስኳር ለተጠቃሚዎች የሚሰራጨው በጅንአድ አማካይነት ወደተመረጡት ማሰራጫ ከተሞች ከተጓጓዘ በኋላ የየክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮዎች መርጠው በሚያቀርቧቸው ጅምላ ነጋዴዎች በኩል ለቸርቻሪ ነጋዴዎች በማሰራጨት ነው፣ የስኳር ስርጭት ለልዩ ልዩ ኢንዱስትሪዎች ስኳርን በግብዓትነት የሚጠቀሙ ልዩ ልዩ ኢንዱስትሪዎች ስኳር የሚያገኙት ደግሞ ንግድ ሚኒስቴርና ኮርፖሬሽኑ በኮሚቴ በጥናት የመደቡላቸውን የስኳር መጠን (ኮታ) ነው፡፡ ሁሉም በስርጭቱ የሚሳተፉ አካላት ስኳር የሚያከፋፍሉት ከኮርፖሬሽኑ የስኳር መጋዝኖች በመረከብ ነው፡፡ 19 20
  • 12. በነባርና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎችና ፕሮጀክቶች ኮርፖሬሽኑ የሚያካሄደውን የመስኖ እና የቤቶች ግንባታ ማከናወን፣ የጥገና አገልግሎት መስጠትና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ማከናወን እና መምራት፣ ስኳር ኮርፖሬሽን በአንድ ዋና ዳይሬክተር የሚመራ በርካታ የሥራ ዘርፎች ያሉት ነው፡፡ ኮርፖሬሽኑ በአገሪቱ የሚገኙ ሁሉንም ነባር ስኳር ፋብሪካዎች እንዲሁም ጅምር እና አዳዲስ የስኳር ልማት ፕሮጀክቶችን 3.የኦፕሬሽን ዘርፍ በነባርና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች እና ፕሮጀክቶች የእርሻ እና የሚመራ ተቋም ነው፡፡ የዋና መስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በተመለከተ የፋብሪካ ኦፕሬሽን ስራዎች ላይ ክትትል፣ ድጋፍና ቁጥጥር በ2004 ዓ.ም መጋቢት ወር ላይ ተጠናቆ ተግባራዊ በተደረገው ማድረግና መምራት፣ የመሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ (BPR) መሠረት በምክትል ዋና ዳይሬክተሮች የሚመሩ አስራ አንድ ዘርፎች አሉት፡፡ ከ2005 ዓ.ም መጨረሻ ወራት ጀምሮም የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ተቋቁሞና ኃላፊም 4.የሕዝብ አደረጃጀት ዘርፍ ተሾሞለት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ የጽሕፈት ቤቱና የዘርፎቹ ተግባርና በነባር እና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች እና ፕሮጀክቶች የሚገኙ የሸንኮራ አገዳ አብቃዮችና አነስተኛ ተቋማትን ማደራጀት፣ ኃላፊነትም የሚከተለው ነው፡ማስተባበርና መከታተል፤ ልማት በሚካሄድባቸው አካባቢዎች የሕዝብ ግንኙነት፣ የካሳ ክፍያ፣ የመልሶ ማቋቋም እና የመሬት 1.የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ርክክብ ስራዎችን መምራትና ማስፈጸም፣ በዋና ዳይሬክተሩ ተለይተው የሚሰጡ ልዩ ክትትል የሚያስፈልጋቸውን ስራዎች (ስፔሻል አሳይመንትስ) መከታተልና ማስፈጸም፣ የሥራ አመራር ስብሰባዎችን ማቀድ፣ 5.የግብይት ዘርፍ በስኳርና ተጓዳኝ ምርቶች ላይ የገበያ ጥናትና የፕሮሞሽን ስራ ማስተባበርና ማስፈጸም፣ ለዘርፎች በጋራ የተሰጡና ልዩ ማከናወን፣ የአገር ውስጥ ስርጭትን መምራትና ማከናወን፣ ትኩረት የሚያስፈልጋቸውን ሥራዎች መከታተል፣ ማስተባበርና የውጭ ግብይትና የሎጅስቲክ ማኔጅመንት ስራ ማከናወን፣ ስለአፈጻጸማቸው ሪፖርት ማቅረብ፣ 6.የምርምርና ስልጠና ዘርፍ በሸንኮራ አገዳ አመራረት እና ተያያዥ ስራዎች ላይ ምርምር 21 የማካሄድ፣ ለሸንኮራ አገዳ ዝርያ ዴቨሎፕመንት የምርምር ስራዎችን ማከናወንና መምራት፣ በስኳር ቴክኖሎጂ ዙሪያ የምርምር ስራዎችን መምራትና ማከናወን፣ የስልጠና እና ስርጸት ስራዎችን መምራትና ማስፈጸም፣ 7.የዕቅድና ፕሮጀክት ዘርፍ የኮርፖሬት ፖሊሲዎችን እና ስትራተጂክ ዕቅዶችን ማዘጋጀት፣ የኦፕሬሽን ዕቅድ፣ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎችን መምራትና ማስፈጸም፣ የጥናትና ፕሮጀክት ዕቅድ፣ ክትትልና ግምገማ ማከናወን፣ 8.የሰው ሀብት ልማትና አመራር ዘርፍ የሰው ሀብት አመራርና አስተዳደር ስራዎችን መምራትና መፈጸም፣ የሰራተኛና ኢንዱስትሪ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን መምራትና ማከናወን፣ የሰው ሀብት ልማትና አሰራር ስርዓት መዘርጋት፣ መምራትና ማስፈጸም፣ 9.የፋይናንስ ዘርፍ ግንባታ ዘርፍ በነባር እና አዳዲስ ስኳር ፋብሪካዎች የሚካሄዱ የአገዳ ተክል ልማት እና የፋብሪካ ግንባታ ስራዎችን መምራት እና ማስፈጸም፣ 11.የኮርፖሬት ካይዘንና የለውጥ ሥራ አመራር ዘርፍ የትራንስፎርሜሽን ሥራ አመራር ለውጥ ሥርዓት በመዘርጋት መምራትና ማስፈጸም፣ የካይዘን ትግበራን በመከታተል፣ በመቆጣጠርና ማስፈጸም፣ የለውጥ ፕሮግራም ዲዛይን ማድረግና ማስተዋወቅ፣ የለውጥ ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀትና እንዲተገበር ማድረግ እና በለውጥ ፕሮግራም የአሰራር ሥርዓት በመዘርጋት ማስፈጸም፣ 12.የግዢና ንብረት አስተዳደር ዘርፍ የግዢ፣ የንብረትና የፋሲሊቲ አስተዳደር ስራዎችን መምራትና ማከናወን፣ የዝግጅት ክፍሉ አድራሻ የስኳር ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ፡ ዳይሬክተር - መድኩን ተክሌ ሞባይል- +251-913539694 ቢሮ- +251-11 552 74 75 የኮርፖሬሽኑ ዋና መስሪያ ቤት አድራሻ ስልክ ፡ +251 11 552 66 53/67 ፖስታ - 20034 የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት የፋይናንስ እና ተያያዥ ስራዎችን ማከናወን፣ የፋይናንስ ቁጥጥር ስራዎችን ማከናወን እና የፈንድ አስተዳደር ስራዎችን መምራትና መፈጸም፣ የትሬዠሪ ማኔጅመንት ስራዎችን መምራትና መፈጸም፣ etsugar@hotmail.com 10.የአገዳ ተክል ልማት እና ፋብሪካ www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar 22 • www.etsugar.gov.et || www.facebook.com/etsugar • ተወዳዳሪ የስኳር ኢንዱስትሪ መገንባት! || Building Competitive Sugar industry! የስኳር ኮርፖሬሽን ወቅታዊ አደረጃጀት 2.የመስኖና ቤቶች ግንባታ ዘርፍ